Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update 🔴" በ104.4 የመቐለ ኤፍኤም ያጋጠመው ችግር በመግባባት እንዲፈታ አድርጊያለሁ  ስልጣን መረከብ የሚፈልግ አካል እና ግለሰብ ህግ እና ስርዓት ያክብር  " - የመቐለ ከተማ ፓሊስ  " ሬድዮ ጣቢያችን ለሁለት የተሰነጠቁ ቡድኖች መጫወቻ እንዲሆን አንፈቅድም " - የመቐለ FM አመራር ጥሪ 21 / 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት 5 ታጣቂዎች አስከትሎ የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያን…
#Update

" ህጋዊ ስራ አስኪያጅ እኔ ነኝ ወደ ስራ ቦታየ እንዳልገባ ፓሊስ ከልክሎኛል " - የ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ሹመኛ መሆናቸውን የሚናገሩት ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ

" ሹመኛ ነኝ " ያሉት በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተሾመው ከንቲባ በኋላ ህዳር 2017 ዓ.ም የኤፍ ኤም ሬድዮው ስራ አስኪያጅ ሆኖው መመደባቸው የገለጹት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ የከተማዋ ፓሊስ ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ መከልከሉ " አግባብ " አይደለም ብለዋል።

ለኤፍኤም ሬድዮ ጣብያው የከተማዋን ምክር ቤት እና አሰራር በጣሰ መልኩ ከመስከረም 2017 ዓ.ም ወዲህ ሦስት ስራ አስኪያጆች መመደባቸው የገለፁት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ ይህ አካሄድ እንዲታረምና ወደ ስራቸው እንዲገቡ ጠይቀዋል።

ከተመደቡበት ወርሃ ህዳር 2017 ዓ.ም ሦስቴ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት በኤፍ ኤም ሬድዮው በሚገኙ አመራሮች መስተጓጉሉም አምርረው የነቀፉት ዘመንፈስቅዱስ ከጥር 22/2017 ዓ.ም በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት ከዛ በፊት አይተዋቸው የማያውቁ ታጣቂዎች ተመድበው  እንደተደናቀፋባቸው በምሬት ተናግረዋል። 

104.4 የመቐለ ኤፍኤም ከተማዋ ባቋቋመው ቦርድ የሚመራ እንደሆነ የጠቀሱም ሱሆን " ቦርዱ እኔ ህጋዊ ስራ አስኪያጅ አድርጎ ሹመኛል ስለሆነም ስራዬን እንድሰራ በጣብያው ያሉ ህገ-ወጦች ስርዓት መያዝ አለባቸው " ብለዋል።

ጥር 22/2017 ዓ.ም በ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ቅጥር ግቢ " እኔን ነኝ ህጋዊ ሹመኛ ... እንተ አይደለህም " በሚል በተፈጠረ ግርግር ፓሊስ ደርሶ በውይይት መፍታቱ መዘገባችን ይታወሳል።

የወዝግቡ መነሻ ለሁለት ከተከፈሉት የህወሓት አመራሮች የሚያያዝ ሆኖ በጣብያው የሚገኙ አመራሮች የጊዚያዊ አስተዳደሩ ቅቡልነት ያላቸው ፤ አዲሱ ተሿሚ ደግሞ በድብረፅዮኑ ህወሓት ድጋፍ ያላቸው ናቸው።

በ2001 ዓ.ም የተቋቋመው 104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም በአገሪቱዋ የሚድያ ህግ የተቋቋመ እና በየአመቱ ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር የሚደረግበት መሆኑ ይታወቃል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94215
Create:
Last Update:

#Update

" ህጋዊ ስራ አስኪያጅ እኔ ነኝ ወደ ስራ ቦታየ እንዳልገባ ፓሊስ ከልክሎኛል " - የ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ሹመኛ መሆናቸውን የሚናገሩት ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ

" ሹመኛ ነኝ " ያሉት በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተሾመው ከንቲባ በኋላ ህዳር 2017 ዓ.ም የኤፍ ኤም ሬድዮው ስራ አስኪያጅ ሆኖው መመደባቸው የገለጹት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ የከተማዋ ፓሊስ ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ መከልከሉ " አግባብ " አይደለም ብለዋል።

ለኤፍኤም ሬድዮ ጣብያው የከተማዋን ምክር ቤት እና አሰራር በጣሰ መልኩ ከመስከረም 2017 ዓ.ም ወዲህ ሦስት ስራ አስኪያጆች መመደባቸው የገለፁት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ ይህ አካሄድ እንዲታረምና ወደ ስራቸው እንዲገቡ ጠይቀዋል።

ከተመደቡበት ወርሃ ህዳር 2017 ዓ.ም ሦስቴ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት በኤፍ ኤም ሬድዮው በሚገኙ አመራሮች መስተጓጉሉም አምርረው የነቀፉት ዘመንፈስቅዱስ ከጥር 22/2017 ዓ.ም በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት ከዛ በፊት አይተዋቸው የማያውቁ ታጣቂዎች ተመድበው  እንደተደናቀፋባቸው በምሬት ተናግረዋል። 

104.4 የመቐለ ኤፍኤም ከተማዋ ባቋቋመው ቦርድ የሚመራ እንደሆነ የጠቀሱም ሱሆን " ቦርዱ እኔ ህጋዊ ስራ አስኪያጅ አድርጎ ሹመኛል ስለሆነም ስራዬን እንድሰራ በጣብያው ያሉ ህገ-ወጦች ስርዓት መያዝ አለባቸው " ብለዋል።

ጥር 22/2017 ዓ.ም በ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ቅጥር ግቢ " እኔን ነኝ ህጋዊ ሹመኛ ... እንተ አይደለህም " በሚል በተፈጠረ ግርግር ፓሊስ ደርሶ በውይይት መፍታቱ መዘገባችን ይታወሳል።

የወዝግቡ መነሻ ለሁለት ከተከፈሉት የህወሓት አመራሮች የሚያያዝ ሆኖ በጣብያው የሚገኙ አመራሮች የጊዚያዊ አስተዳደሩ ቅቡልነት ያላቸው ፤ አዲሱ ተሿሚ ደግሞ በድብረፅዮኑ ህወሓት ድጋፍ ያላቸው ናቸው።

በ2001 ዓ.ም የተቋቋመው 104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም በአገሪቱዋ የሚድያ ህግ የተቋቋመ እና በየአመቱ ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር የሚደረግበት መሆኑ ይታወቃል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94215

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Oh no. There’s a certain degree of myth-making around what exactly went on, so take everything that follows lightly. Telegram was originally launched as a side project by the Durov brothers, with Nikolai handling the coding and Pavel as CEO, while both were at VK. "He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off.
from it


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American