Telegram Group & Telegram Channel
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️           የልብ ጉዞ    ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ክፍል ሁለት     የሰው ልጆች ልብ በሶስት መልክ ይታያሉ 1-ህያው 2-የታመመ 3-ሙት   ☝️ህያው ልቦች _ህያው ልብ ሰላማዊ  ልብ ነው ያ በትንሳኤ ዕለት እርሱን ይዞ የመጣ ቢሆን እንጂ ስኬት ማይገኝበት 👉አሏህ እንዲህ ይላል [ገንዘብም ልጆችም በማይጠቅሙበት ዕለት ወደ አላህ በንፁህ ልብ የመጣ ሠው…
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ

   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል ሶስት

2ተኛው ልብ ፥

የታመመ ልብ
  ይህ ህይወት አለው ነገር ግን እርሱ ውስጥ በሽታ አለበት ። ከበሽታውና ከጤንነቱ ያሸነፈ እርሱን ይወርሰዋል። መልአክ  ደረጃ  ይደርስና በበሽታው ምክኒያት ወደ እንስሳዊ ባህሪው ይመለሳል ።

👉ሁለት ተጣሪዎች አሉት
♦️ ወደ ቅርቢቱ ዱንያ የሚጣራ እና
ለሁለቱም ሀገር ስኬት የሚጣራ

♦️ ወደ ሰላምና መረጋጋት ይጓዝና ጥመትም ይወሰውሰዋል

♦️ ማምታቻዎች ያወዛግቡታል

♦️ አላህን በመሀይምነት ላይ ሆኖ ያመልከዋል

🌳የዚህ ልብ ባለቤት ሰላምና መረጋጋት አይኖረውም በአላህም ላይ ያለው እምነት  ጥርጣሬ ላይ ይወድቃል

አላህ ልቦቻችን በሀቅ ላይ ያፅናልን  
.
.
.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
       @tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/1159
Create:
Last Update:

⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ

   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል ሶስት

2ተኛው ልብ ፥

የታመመ ልብ
  ይህ ህይወት አለው ነገር ግን እርሱ ውስጥ በሽታ አለበት ። ከበሽታውና ከጤንነቱ ያሸነፈ እርሱን ይወርሰዋል። መልአክ  ደረጃ  ይደርስና በበሽታው ምክኒያት ወደ እንስሳዊ ባህሪው ይመለሳል ።

👉ሁለት ተጣሪዎች አሉት
♦️ ወደ ቅርቢቱ ዱንያ የሚጣራ እና
ለሁለቱም ሀገር ስኬት የሚጣራ

♦️ ወደ ሰላምና መረጋጋት ይጓዝና ጥመትም ይወሰውሰዋል

♦️ ማምታቻዎች ያወዛግቡታል

♦️ አላህን በመሀይምነት ላይ ሆኖ ያመልከዋል

🌳የዚህ ልብ ባለቤት ሰላምና መረጋጋት አይኖረውም በአላህም ላይ ያለው እምነት  ጥርጣሬ ላይ ይወድቃል

አላህ ልቦቻችን በሀቅ ላይ ያፅናልን  
.
.
.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
       @tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/1159

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

This ability to mix the public and the private, as well as the ability to use bots to engage with users has proved to be problematic. In early 2021, a database selling phone numbers pulled from Facebook was selling numbers for $20 per lookup. Similarly, security researchers found a network of deepfake bots on the platform that were generating images of people submitted by users to create non-consensual imagery, some of which involved children. "The result is on this photo: fiery 'greetings' to the invaders," the Security Service of Ukraine wrote alongside a photo showing several military vehicles among plumes of black smoke. At this point, however, Durov had already been working on Telegram with his brother, and further planned a mobile-first social network with an explicit focus on anti-censorship. Later in April, he told TechCrunch that he had left Russia and had “no plans to go back,” saying that the nation was currently “incompatible with internet business at the moment.” He added later that he was looking for a country that matched his libertarian ideals to base his next startup. Some people used the platform to organize ahead of the storming of the U.S. Capitol in January 2021, and last month Senator Mark Warner sent a letter to Durov urging him to curb Russian information operations on Telegram. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise.
from it


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American