Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-92960-92961-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/92961 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update

🚨“ አቶ ክርስቲያን ታደለና ዮሐንስ ቧያለው ዛሬ የሐኪም ቀጠሮ ነበራቸው ማረሚያ ቤቱ አልወሰዳቸውም ” - ቤተሰቦቻቸው

🔴 “ በሕይወት የመኖር መብታቸውን ነው ያሳጧቸው። የእስረኛ ዝውውር ወይስ በሕይወት የመኖር መብት ነው የሚቀድመው ? ” - ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ

አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት ባደረባቸው የጤና እክል በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት ህመም የተዳረጉት አቶ ክርስቲያን ታደለና አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ሰሞኑን የቀዶ ህክምና ተደርጎላቸው ወዲያው ወደ ማረሚያ ቤት በመመለሳቸው ደም እየፈሰሳቸው እንደሆነ፣ ዛሬም የሀኪም ቤት ቀጠሮ እንደነበራቸው ቤተሰቦቻቸው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።

ለዛሬው ሀኪም ቤት ቀጠሯቸው ሄዱ ?

ሁሉቱም ዛሬ (ሐሙስ ታህሳስ 10 ቀን 2017 ዓ/ም) ለቸካፕ ቀጠሮ የነበራቸው ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ እንዳልወሰዳቸው ቤተሰቦቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። 

አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ ተደጋጋሚ የደም መፍሰስ እያጋጠማቸው በመሆኑ ቁስላቸው ለኢንፌክሽን እንዳይጋለጥ ለቸካፕ ለዛሬ በመቅረዝ ሆስፒታል ቀጠሮ እንደነበራቸው አስረድተዋል።

ቀጠሮው ስለሰርጀሪው ፣ ለቅድመ ካንሰር ምርመራ ውጤቱ፣ ለቀጣይ ተከታታይ ህክምና የሚሰጣቸውን የቀጠሮ ቀን የሚውቁበት እንደነበር ገልጸው፣ “ ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ አልወሰዳቸውም ” ሲሉ ወቅሰዋል።

የእነ የአቶ ክርስቲያንና ዮሐንስ ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ በበኩላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?

በቀጠሮው አለመሄዳቸው ጉዳት ያመጣል። ለሁለት ነገር ነው በምርመራ ላይ ያሉት። አንደኛ በፊንጢጣ በኩል ኦፕራሲዮን ተደርገው ደም እየፈሰሳቸው ነው።

አዋሽ አርባ በነበሩበት ወቅት የአንጀት ድርቀት ገጥሟቸው ባለመታከማቸው በኋላ ላይም በሽብር ወንጀል ተከሰው ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ በብዙ ጭቅጭቅ ማረሚያ ቤቱ ወደ ሀኪም ቤት ቢሄዱም የሰርጀሪ ደሙ አልቆመም። 

ሆስፒታሉም ‘በዚህ ቀን ይዛችሁ ኑ’ ብሎ ፐርስክርፒሽን ሰጥቷል። ይሄ ህመም ነው የጤና ጉዳይ ነው። የዛሬ የሆስፒታል ቀጠሮ የሚፈሰውን ደምና የቁስሉን ምንነት ለማረጋጠጥ ነበር።

ሁለተኛ የአንጀታቸውን በተመለከተ ኦፕራሲዮን ለማድረግ የካንሰር ምርመራ አድርገዋል። ውጤት ለማወቅ ነበር ቀጠሮው። ግን ከቤተሰቦቻቸው የሰማሁት በቀጠሯቸው መመሠረት ሀኪም ቤት እንዳልወሰዷቸው ነው።

ማረሚያ ቤቱ ያቀረበው ምክንያት ‘እስረኞቹን ወደ ሌላ ቦታ እያዘዋወርን በመሆኑ አጃቢና መኪና ስሌለ ነው’ በሚል ነው። ይሄን በተመለከተ ፍርድ ቤት ምስክር በምናሰማቸው በነ ዶክተር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ ዐቃቢ ህግ ምስክር እያሰማ እዛው ውለናል ከትላንትና ትላንት ወዲያ።

‘እስረኛ እያዘዋወርን ስለሆነ አናመጣቸውም’ የሚል ወረቀት ቢያስገቡም ‘አይቻልም’ ብሎ ፍርድ ቤቱም ትዕዛዝ ስለሰጣቸው ትላንትናም አምጥተዋቸዋል። ትላንትም ምስክር ሰምተናል፣ ዛሬም ምስክር ሰምተናል።

ታዲያ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሲሆን ብቻ ነው እንዴ እነርሱ የሚያከብሩት ? በእርግጥ እስረኛ እያዘዋወሩ እንደሆነ ይታወቃል። ግን ምስክር ለመስማት ‘አምጡ’ ሲባሉ ነው ተገደው ማምጣት ያለባቸው ወይስ የሕይወትና የሞት ጉዳይ ሲሆን ነው አፋጣኝ እርምጃ ወስደው ማምጣት ያለባቸው ?

መቼም የማረሚያ ቤት አስተዳደር ብዙ ጠባቂዎች አሉ። እንደምንም ተፈልጎም መኪናም ተከራይተውም ቢሆን የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ በቀጠሯቸው መሠረት አምጥተው ማሳከም ነበረባቸው። 

ስለዚህ ድርጊቱ አግባብ አይደለም። ይሄ በሕይወት የመኖር መብትንም የሚጣረስ ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ደም እየፈሰሳቸው ነው በቀጣይነት ደሙ ቢፈስስ? የቅድመ ካንሰር ምርመራ ሕይወት ወደማሰጣት ቢደርስስ ? 

በመሆኑም በሕይወት የመኖር መብታቸውን ነው ያሳጧቸው። የእስረኛ ዝውውር ነው ወይስ በሕይወት የመኖር መብት የሚቀድመው? በሕይወት የመኖር መብት ነው መቅድም ያለበት ”
ሲሉ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/92961
Create:
Last Update:

#Update

🚨“ አቶ ክርስቲያን ታደለና ዮሐንስ ቧያለው ዛሬ የሐኪም ቀጠሮ ነበራቸው ማረሚያ ቤቱ አልወሰዳቸውም ” - ቤተሰቦቻቸው

🔴 “ በሕይወት የመኖር መብታቸውን ነው ያሳጧቸው። የእስረኛ ዝውውር ወይስ በሕይወት የመኖር መብት ነው የሚቀድመው ? ” - ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ

አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት ባደረባቸው የጤና እክል በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት ህመም የተዳረጉት አቶ ክርስቲያን ታደለና አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ሰሞኑን የቀዶ ህክምና ተደርጎላቸው ወዲያው ወደ ማረሚያ ቤት በመመለሳቸው ደም እየፈሰሳቸው እንደሆነ፣ ዛሬም የሀኪም ቤት ቀጠሮ እንደነበራቸው ቤተሰቦቻቸው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።

ለዛሬው ሀኪም ቤት ቀጠሯቸው ሄዱ ?

ሁሉቱም ዛሬ (ሐሙስ ታህሳስ 10 ቀን 2017 ዓ/ም) ለቸካፕ ቀጠሮ የነበራቸው ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ እንዳልወሰዳቸው ቤተሰቦቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። 

አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ ተደጋጋሚ የደም መፍሰስ እያጋጠማቸው በመሆኑ ቁስላቸው ለኢንፌክሽን እንዳይጋለጥ ለቸካፕ ለዛሬ በመቅረዝ ሆስፒታል ቀጠሮ እንደነበራቸው አስረድተዋል።

ቀጠሮው ስለሰርጀሪው ፣ ለቅድመ ካንሰር ምርመራ ውጤቱ፣ ለቀጣይ ተከታታይ ህክምና የሚሰጣቸውን የቀጠሮ ቀን የሚውቁበት እንደነበር ገልጸው፣ “ ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ አልወሰዳቸውም ” ሲሉ ወቅሰዋል።

የእነ የአቶ ክርስቲያንና ዮሐንስ ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ በበኩላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?

በቀጠሮው አለመሄዳቸው ጉዳት ያመጣል። ለሁለት ነገር ነው በምርመራ ላይ ያሉት። አንደኛ በፊንጢጣ በኩል ኦፕራሲዮን ተደርገው ደም እየፈሰሳቸው ነው።

አዋሽ አርባ በነበሩበት ወቅት የአንጀት ድርቀት ገጥሟቸው ባለመታከማቸው በኋላ ላይም በሽብር ወንጀል ተከሰው ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ በብዙ ጭቅጭቅ ማረሚያ ቤቱ ወደ ሀኪም ቤት ቢሄዱም የሰርጀሪ ደሙ አልቆመም። 

ሆስፒታሉም ‘በዚህ ቀን ይዛችሁ ኑ’ ብሎ ፐርስክርፒሽን ሰጥቷል። ይሄ ህመም ነው የጤና ጉዳይ ነው። የዛሬ የሆስፒታል ቀጠሮ የሚፈሰውን ደምና የቁስሉን ምንነት ለማረጋጠጥ ነበር።

ሁለተኛ የአንጀታቸውን በተመለከተ ኦፕራሲዮን ለማድረግ የካንሰር ምርመራ አድርገዋል። ውጤት ለማወቅ ነበር ቀጠሮው። ግን ከቤተሰቦቻቸው የሰማሁት በቀጠሯቸው መመሠረት ሀኪም ቤት እንዳልወሰዷቸው ነው።

ማረሚያ ቤቱ ያቀረበው ምክንያት ‘እስረኞቹን ወደ ሌላ ቦታ እያዘዋወርን በመሆኑ አጃቢና መኪና ስሌለ ነው’ በሚል ነው። ይሄን በተመለከተ ፍርድ ቤት ምስክር በምናሰማቸው በነ ዶክተር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ ዐቃቢ ህግ ምስክር እያሰማ እዛው ውለናል ከትላንትና ትላንት ወዲያ።

‘እስረኛ እያዘዋወርን ስለሆነ አናመጣቸውም’ የሚል ወረቀት ቢያስገቡም ‘አይቻልም’ ብሎ ፍርድ ቤቱም ትዕዛዝ ስለሰጣቸው ትላንትናም አምጥተዋቸዋል። ትላንትም ምስክር ሰምተናል፣ ዛሬም ምስክር ሰምተናል።

ታዲያ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሲሆን ብቻ ነው እንዴ እነርሱ የሚያከብሩት ? በእርግጥ እስረኛ እያዘዋወሩ እንደሆነ ይታወቃል። ግን ምስክር ለመስማት ‘አምጡ’ ሲባሉ ነው ተገደው ማምጣት ያለባቸው ወይስ የሕይወትና የሞት ጉዳይ ሲሆን ነው አፋጣኝ እርምጃ ወስደው ማምጣት ያለባቸው ?

መቼም የማረሚያ ቤት አስተዳደር ብዙ ጠባቂዎች አሉ። እንደምንም ተፈልጎም መኪናም ተከራይተውም ቢሆን የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ በቀጠሯቸው መሠረት አምጥተው ማሳከም ነበረባቸው። 

ስለዚህ ድርጊቱ አግባብ አይደለም። ይሄ በሕይወት የመኖር መብትንም የሚጣረስ ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ደም እየፈሰሳቸው ነው በቀጣይነት ደሙ ቢፈስስ? የቅድመ ካንሰር ምርመራ ሕይወት ወደማሰጣት ቢደርስስ ? 

በመሆኑም በሕይወት የመኖር መብታቸውን ነው ያሳጧቸው። የእስረኛ ዝውውር ነው ወይስ በሕይወት የመኖር መብት የሚቀድመው? በሕይወት የመኖር መብት ነው መቅድም ያለበት ”
ሲሉ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/92961

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. But the Ukraine Crisis Media Center's Tsekhanovska points out that communications are often down in zones most affected by the war, making this sort of cross-referencing a luxury many cannot afford. The news also helped traders look past another report showing decades-high inflation and shake off some of the volatility from recent sessions. The Bureau of Labor Statistics' February Consumer Price Index (CPI) this week showed another surge in prices even before Russia escalated its attacks in Ukraine. The headline CPI — soaring 7.9% over last year — underscored the sticky inflationary pressures reverberating across the U.S. economy, with everything from groceries to rents and airline fares getting more expensive for everyday consumers. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation.
from jp


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American