Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል። የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል። ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦ 👉 4.6 👉 4.5 👉 5.2 👉 4.3 👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።…
#Earthquake : ዛሬ ሰኞ ምሽት 5:24 ሲል በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 17 ኪ/ሜ ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አሳውቋል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባና ሌሎችም ከተሞች ተሰምቷል።

" አሁን ላይ ቀንሷል ቆሟል ፣ ከአሁን በኃላ ምንም ነገር አይፈጠርም " በሚል መዘናጋት ጥንቃቄ እና ትኩረት ማጣት እንዳይመጣ መጠንቀቅ ይገባል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ቅፅበታዊ  ፣  ተገማች ያልሆነና መተንበይ የማይቻል ነገር በመሆኑ ዘውትር ነቅቶ መጠበቁ የተሻለ ነው።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93710
Create:
Last Update:

#Earthquake : ዛሬ ሰኞ ምሽት 5:24 ሲል በሬክተር ስኬል 4.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 17 ኪ/ሜ ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ አሳውቋል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ አዲስ አበባና ሌሎችም ከተሞች ተሰምቷል።

" አሁን ላይ ቀንሷል ቆሟል ፣ ከአሁን በኃላ ምንም ነገር አይፈጠርም " በሚል መዘናጋት ጥንቃቄ እና ትኩረት ማጣት እንዳይመጣ መጠንቀቅ ይገባል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ቅፅበታዊ  ፣  ተገማች ያልሆነና መተንበይ የማይቻል ነገር በመሆኑ ዘውትር ነቅቶ መጠበቁ የተሻለ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93710

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

He adds: "Telegram has become my primary news source." The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. "Russians are really disconnected from the reality of what happening to their country," Andrey said. "So Telegram has become essential for understanding what's going on to the Russian-speaking world."
from jp


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American