Telegram Group & Telegram Channel
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️           የልብ ጉዞ    ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ክፍል ሶስት 2ተኛው ልብ ፥ የታመመ ልብ   ይህ ህይወት አለው ነገር ግን እርሱ ውስጥ በሽታ አለበት ። ከበሽታውና ከጤንነቱ ያሸነፈ እርሱን ይወርሰዋል። መልአክ  ደረጃ  ይደርስና በበሽታው ምክኒያት ወደ እንስሳዊ ባህሪው ይመለሳል ። 👉ሁለት ተጣሪዎች አሉት ። ♦️ ወደ ቅርቢቱ ዱንያ የሚጣራ እና ለሁለቱም…
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/1160
Create:
Last Update:

⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/1160

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. In the United States, Telegram's lower public profile has helped it mostly avoid high level scrutiny from Congress, but it has not gone unnoticed.
from jp


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American