Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kenoch12/-2206-2207-2208-2209-2210-2211-2212-2213-2214-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
ቅንነት በጎ ፍቃደኞች | Telegram Webview: kenoch12/2209 -
Telegram Group & Telegram Channel
🔰ሰኔ 25 /2015 ዓ.ም

📌 የቅንነት በጎ ፍቃደኞች 1⃣4⃣ ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ቆይታ በጥቂቱ⬆️

#እንሆ_ዉዱ_ስጦታችንን_ለወገናችን_ሰጥተናል !

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ በሚል መርህ ዛሬ  የተካሄደው #14_ኛ ዙር የቅንነት በጎ ፍቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በጥቂቱ በምታዮት መልኩ  በአማረ እና ደማቅ በሆነ ሁኔታ  ተካሂዳል ! ይህ እንዲሆን የፈቀደ ፈጣሪ ይመስገን🙏

ሁላችሁም ጥሪያችንን አክብራችሁ  ለተገኛችሁ እና እዚህ መልካም ተግባር ላይ ለተሳተፋችሁ በሙሉ በቅንነት ስም ክብረት ይስጥልን 🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !

"ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ "

@kenoch12
@kinenetlebamochu



group-telegram.com/kenoch12/2209
Create:
Last Update:

🔰ሰኔ 25 /2015 ዓ.ም

📌 የቅንነት በጎ ፍቃደኞች 1⃣4⃣ ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ቆይታ በጥቂቱ⬆️

#እንሆ_ዉዱ_ስጦታችንን_ለወገናችን_ሰጥተናል !

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ በሚል መርህ ዛሬ  የተካሄደው #14_ኛ ዙር የቅንነት በጎ ፍቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በጥቂቱ በምታዮት መልኩ  በአማረ እና ደማቅ በሆነ ሁኔታ  ተካሂዳል ! ይህ እንዲሆን የፈቀደ ፈጣሪ ይመስገን🙏

ሁላችሁም ጥሪያችንን አክብራችሁ  ለተገኛችሁ እና እዚህ መልካም ተግባር ላይ ለተሳተፋችሁ በሙሉ በቅንነት ስም ክብረት ይስጥልን 🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !

"ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ "

@kenoch12
@kinenetlebamochu

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች











❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2209

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Andrey, a Russian entrepreneur living in Brazil who, fearing retaliation, asked that NPR not use his last name, said Telegram has become one of the few places Russians can access independent news about the war. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content. "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added. DFR Lab sent the image through Microsoft Azure's Face Verification program and found that it was "highly unlikely" that the person in the second photo was the same as the first woman. The fact-checker Logically AI also found the claim to be false. The woman, Olena Kurilo, was also captured in a video after the airstrike and shown to have the injuries. Anastasia Vlasova/Getty Images
from us


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American