Telegram Group & Telegram Channel
THUNDERBIRD
#በረቅ

#የጥንት ኢትዮጵያያን አምፖል(ዲም ላይት) መብራት ከመሰራቱ አስቀድሞ አብያተ ክርስቲያናን የእምነት ተቋማት እንዲሁም ቤተ መንግስት ሲገነቡ ብርቁ ወይም ብርቅርቅ የሚባል የብርሀን ሀይል ማመንጨት ድንጋይ ይጠቀሙ ነበር።
#ይህ የከበረ መዓድን ሌሊት አንዳንድ ግዜ የሚያበራ ደግሞም የሚጠፋ ድንጋይ ነው።ከዋሻ ውስጥ ወይም ከባሐር ዳር ላይ ይገኛል።እሱ በአለበት ዋሻ ውስጥ እንደ እሳት ነበልባል የመሰለ ብርሀን ይታያል።
መልኩም በከፊል ቢጫ በአረንጓዴ ነው ተቀምሞ ኪነ - ህንፃ ከተሰራበት ደግሞ ሌሊት ላይ የተገነባበት ህንፃው ያበራል።


#Lightning/መብረቅ ብዙ ጊዜ ይመታዋል ይሰነጥቀዋል በዚህ ጊዜ barak(በእብራይስጥ) ብርቅ የምትባል ለየት ያለች በራሪ አውሬ ተጠግታ ልጅ ትወልድበታለች። ማነኛውም አውሬ መጥቶ ልጅዋን አይበላውም ልጁም እስኪያድግ ከዚህ የከበረ ድንጋይ ስር አይጠፋም አንዳንድ ጊዜም ውስጡ የተከፈተ ይገኛል። የሚገርመው አንድ ሰው በውስጡ ገብቶ ቢተኛበት መብራቱ ሲበራ የውስጥ የሰውነቱን ክፍሎችን(የሆድ እቃውን) እንደ X-ray በሙሉ ማየት ያስችለዋል። ልክ በመስታውት ፊት ቁመን ውጫዊ አካላችንን ከራስ ፀጉራችን እስከ እግር ጥፍራችን እንደምናየው እሱም ውስጣዊ የሰውነት ክፍላችንን ሁሉን አጥርቶ ያሳያል ከህመምም ይፈውሳል።አራዊትም ሲታመሙ ከስሩ ሂደው ይተኛሉ ፣ ይድናሉ በአሁን ጊዜ የምንጠቀመው የX- ray ህክምና ቴክኖሎጂ የጥንት አባቶቻችን በዚህ መንገድ ይገለገሉበት ነበር።


#ይች ልዩ የሆነችው በራሪ እንደ ሰጎን ቁመታም የሆነችው ሙሴ (thunderbird) የምትባል ወፍ ስትሆን አንዳንድ ጊዜ እንቁላል ትጥልበታለች።
ድንጋዮን እየፈለፈለች በእንቁላሉ ላይ ትረጭበታለች የታቀፈችበት እግሩዋ ፍህም ይመስላል ከእርሱ ስር የተፈለፈለ የተወለዱት ጫጩቶች ሁሉ እግራቸው ያበራል በሆሊውድም ዘውትር የኢትዮጵያን መዝገብ ምንጩ ማድረጉን ያጠናከረው Harrypotter, ፎይኒክስ የመሳሰሉ ፊልሞች ተሰርተውበታል::

#ስለዚህና ስለሌሎች የከበሩ አስደናቂ መአድናት አገልግሎትና መገኛቸውንም ጭምር የሚጠቁም በርካታ አንባቢ አጥተው የአቧራ ተሸካሚ ሆነው የቀሩ እድሜጠገብ የብራና መፅሀፍት ቀደምት አባቶቻችን ጥለውልን አልፈዋል....በርካታ የባህር ማዶ #አርኬዎሎጂስቶች ተመራማሪዎች እነ Graham Hancock, George wilhelm shimper, sir Tomas more, James bruce, thomas ket...ሌሎች ሌሎችም ተራራ ሸንተረሩን ቁልቁለት ሸለቆ ጅረቱን ተቋቁመው ከሞቀ ከተደላደለ ሀገራቸው ወጥተው የሚኳትኑ የሚንገላቱባት ሀገር ኢትዮጵያን የመረጧት በምክንያት ነውና በዘመናችን ታሪክ ሰርተን እንኳ ባናልፍ ታሪክ ሰሪው ተተኪ ትውልድ እስኪመጣ አባቶች ጠብቀው ያቆዩልንን ሚስጥራት ጠብቀን ለተቀባዮቻችን እናስረክብ.
በቻላችሁት ሁሉ ይህን መሰል እውነታዎች በተለያዩ ሶሻልሚዲያዎች በይበልጥ ተሰሚነት ያላችሁ እውቅ የገፃችን አባላት #እውነታውን እያጋራችሁ በአለም የተነፈገንን ክብራችንን የተዳፈነውን ሀያል ታሪካችንን እናሳውቅ።


ጥበበ ዕንቆ አእባን ከዜና'
አበውና ከኁልቆ አእባን
በመሪራስ አማን በላይ./በእንግሊዛዊው ተመራማሪ ቶማስ ኬት ተተርጉሟል
@THESECRETKNOWITFIRST



group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/474
Create:
Last Update:

THUNDERBIRD
#በረቅ

#የጥንት ኢትዮጵያያን አምፖል(ዲም ላይት) መብራት ከመሰራቱ አስቀድሞ አብያተ ክርስቲያናን የእምነት ተቋማት እንዲሁም ቤተ መንግስት ሲገነቡ ብርቁ ወይም ብርቅርቅ የሚባል የብርሀን ሀይል ማመንጨት ድንጋይ ይጠቀሙ ነበር።
#ይህ የከበረ መዓድን ሌሊት አንዳንድ ግዜ የሚያበራ ደግሞም የሚጠፋ ድንጋይ ነው።ከዋሻ ውስጥ ወይም ከባሐር ዳር ላይ ይገኛል።እሱ በአለበት ዋሻ ውስጥ እንደ እሳት ነበልባል የመሰለ ብርሀን ይታያል።
መልኩም በከፊል ቢጫ በአረንጓዴ ነው ተቀምሞ ኪነ - ህንፃ ከተሰራበት ደግሞ ሌሊት ላይ የተገነባበት ህንፃው ያበራል።


#Lightning/መብረቅ ብዙ ጊዜ ይመታዋል ይሰነጥቀዋል በዚህ ጊዜ barak(በእብራይስጥ) ብርቅ የምትባል ለየት ያለች በራሪ አውሬ ተጠግታ ልጅ ትወልድበታለች። ማነኛውም አውሬ መጥቶ ልጅዋን አይበላውም ልጁም እስኪያድግ ከዚህ የከበረ ድንጋይ ስር አይጠፋም አንዳንድ ጊዜም ውስጡ የተከፈተ ይገኛል። የሚገርመው አንድ ሰው በውስጡ ገብቶ ቢተኛበት መብራቱ ሲበራ የውስጥ የሰውነቱን ክፍሎችን(የሆድ እቃውን) እንደ X-ray በሙሉ ማየት ያስችለዋል። ልክ በመስታውት ፊት ቁመን ውጫዊ አካላችንን ከራስ ፀጉራችን እስከ እግር ጥፍራችን እንደምናየው እሱም ውስጣዊ የሰውነት ክፍላችንን ሁሉን አጥርቶ ያሳያል ከህመምም ይፈውሳል።አራዊትም ሲታመሙ ከስሩ ሂደው ይተኛሉ ፣ ይድናሉ በአሁን ጊዜ የምንጠቀመው የX- ray ህክምና ቴክኖሎጂ የጥንት አባቶቻችን በዚህ መንገድ ይገለገሉበት ነበር።


#ይች ልዩ የሆነችው በራሪ እንደ ሰጎን ቁመታም የሆነችው ሙሴ (thunderbird) የምትባል ወፍ ስትሆን አንዳንድ ጊዜ እንቁላል ትጥልበታለች።
ድንጋዮን እየፈለፈለች በእንቁላሉ ላይ ትረጭበታለች የታቀፈችበት እግሩዋ ፍህም ይመስላል ከእርሱ ስር የተፈለፈለ የተወለዱት ጫጩቶች ሁሉ እግራቸው ያበራል በሆሊውድም ዘውትር የኢትዮጵያን መዝገብ ምንጩ ማድረጉን ያጠናከረው Harrypotter, ፎይኒክስ የመሳሰሉ ፊልሞች ተሰርተውበታል::

#ስለዚህና ስለሌሎች የከበሩ አስደናቂ መአድናት አገልግሎትና መገኛቸውንም ጭምር የሚጠቁም በርካታ አንባቢ አጥተው የአቧራ ተሸካሚ ሆነው የቀሩ እድሜጠገብ የብራና መፅሀፍት ቀደምት አባቶቻችን ጥለውልን አልፈዋል....በርካታ የባህር ማዶ #አርኬዎሎጂስቶች ተመራማሪዎች እነ Graham Hancock, George wilhelm shimper, sir Tomas more, James bruce, thomas ket...ሌሎች ሌሎችም ተራራ ሸንተረሩን ቁልቁለት ሸለቆ ጅረቱን ተቋቁመው ከሞቀ ከተደላደለ ሀገራቸው ወጥተው የሚኳትኑ የሚንገላቱባት ሀገር ኢትዮጵያን የመረጧት በምክንያት ነውና በዘመናችን ታሪክ ሰርተን እንኳ ባናልፍ ታሪክ ሰሪው ተተኪ ትውልድ እስኪመጣ አባቶች ጠብቀው ያቆዩልንን ሚስጥራት ጠብቀን ለተቀባዮቻችን እናስረክብ.
በቻላችሁት ሁሉ ይህን መሰል እውነታዎች በተለያዩ ሶሻልሚዲያዎች በይበልጥ ተሰሚነት ያላችሁ እውቅ የገፃችን አባላት #እውነታውን እያጋራችሁ በአለም የተነፈገንን ክብራችንን የተዳፈነውን ሀያል ታሪካችንን እናሳውቅ።


ጥበበ ዕንቆ አእባን ከዜና'
አበውና ከኁልቆ አእባን
በመሪራስ አማን በላይ./በእንግሊዛዊው ተመራማሪ ቶማስ ኬት ተተርጉሟል
@THESECRETKNOWITFIRST

BY THE SECRET KNOW IT FIRST


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/474

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge.
from kr


Telegram THE SECRET KNOW IT FIRST
FROM American