Telegram Group & Telegram Channel
ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
ዕለተ አርብ (Good Friday)
ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።



group-telegram.com/ZenaKristos/288
Create:
Last Update:

ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/288

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site. Artem Kliuchnikov and his family fled Ukraine just days before the Russian invasion. In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. In addition, Telegram's architecture limits the ability to slow the spread of false information: the lack of a central public feed, and the fact that comments are easily disabled in channels, reduce the space for public pushback. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands.
from kr


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American