Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/91
Create:
Last Update:

የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/91

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp. The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram.
from kr


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American