Telegram Group & Telegram Channel
የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing



group-telegram.com/officialesss/1862
Create:
Last Update:

የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing

BY Ethiopian Space Science Society






Share with your friend now:
group-telegram.com/officialesss/1862

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon."
from kr


Telegram Ethiopian Space Science Society
FROM American