Telegram Group & Telegram Channel
አልወጣም ከቤቴ ቁ.፪

ክፍል ፩(1) ምንጭ 👉 የእግዚአብሔር ቃል

"መስታውት ለሰው ልጅ በጣም ከሚጠቅሙ ነገሮች ውስጥ አንዱና ትልቁ ነገር ነው..... ለማየት ለውበት ሳይሆን ለማንነት.... ነገሮችን እንደ አቀባበላችን ነው የሚለውንም ቃል በተግባር ያሳየኛል ለምሳሌ መስታውቱን ሳየው ምስቅ ከሆነ በመስታውት ማያትም አብራኝ ትስቃለች ማለቅስም ከሆነ እንደዛው... ይህ ከአቀባበሌ የሚጀምር ይመስለኛል ቀና አድርጌ ከተቀበልኳት ነገር ሁሉ በጎ ይሆንልኛል መጥፎ ካደረግኩትም እንዲሁ... ሀሳቤ ተበታተነ... ? "

ዘሀራ(የፈዲላ እናት) ፡- ፈዲላ ፈዲላ.....

ፈዲላ፡- አቤት እማ

ዘሀራ፡- ብቻሽን እያወራሽ ነው ደህና ነሽ??

ፈዲላ፡- አዎ እማ ደህና ነኝ አታስቢ ዝም ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ነው

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ መልካም ነይ ለማንኛውም ምሳ ቀርቧል

ፈዲላ፡- እሺ መጣሁ እማ ትንሽ ልቆይ

ዘሀራ፡- የለም! ይህ ሳሙኤል የሚባለው ልጅ አንቺን ከማሳመም አልፎ የምግብ ፍላጎትሽንም ዘጋው?

ፈዲላ፡- አይደለም ስለበቃኝ እኮ ነው

ዘሀራ፡- ምን በልተሽ ነው ሚበቃሽ ልጄ ትናንት ቀን ሶስት ማንኪያ ሩዝ የቀመስሽ ኮ ነሽ! ኧረ ተይ ልጄ ራስሽን አትጉጂ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መጣሁ

አለችና እምባዋን ጠራረገች ስለ ሳሙኤል ማሰብና ማሰላሰል ማቆም ያልቻለችው ፈዲላ እስከ ዛሬ ድረስ በልቧ አስቀምጣው በሱ ፍቅር ትሰቃያለች ምክንያቱም በጣም ወዳው ነበር።

ወደ ሳሎንም ገባች

ጀማል(የፈዲላ ወንድም)፡- ይህች ልጅ እስኳሁን ሳሙኤል ላይ ነች እማ? ፊቷ ያስታውቃል

ዘሀራ፡- ተው ጀማል! ዝም በይውና ነይ ተቀመጪ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ እማ ትቸዋለሁ

ዘሀራ፡- ይሄው ቆንጆ አድርጌ ነው ነው የሰራሁት ብይ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ አመሰግናለሁ

ጀማል፡- ፈዲላ እኔ ላንቺ አስቤ እንጂ ለሌላ ነገር አይደለም ..... እንድታውቂው ብዬ ነው።

ፈዲላ፡- እሺ

ጀማል፡- ደሞ ከዚህ ካፊር...

እንዳለ ዘሀራ ከአፉ ቀማችና

ዘሀራ፡- ጀማል ስርአት ይኑርህ ደህና መብላት የጀመረችውን ልጅ አትረብሻት እንደውም እስክትጨርስ መኝታ ቤትህ ሁን ተነስ

ፈዲላ፡- ተይው እማ ሁሌ እንዲህ ስለሆነ ችግር የለውም ለምጄዋለሁ

ዘሀራ፡- ምን እየጠበቅክ ነው...... ተነስ እንጂ???

ጀማል፡- እሺ እሺ ተረጋጉ...ጉድ ኮ ነው ለአንዲት ቃል ወደ መኝታ ቤት መጠለዝ ስልችት ነው ያለኝ! " በማለት እያጉረመረመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ። ፈዲላም ምሳውን ለመብላት እየሞከረች ቢሆንም ብዙ ሊገባላት አልቻለም።

በዚህ ሁኔታ ልቧ የተሰበረው የፈዲላ እናት ሁኔታዋን እያየች እጅጉን ታዝን ነበር።

ፈዲላ፡- ይጣፍጣል እማ በቃኝ

ዘሀራ፡- እንዴ ልጄ ምኑን በላሽ

ፈዲላ፡- እያየሽኝ እማ?

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ አልጫንሽም ግን መኝታ ቤትሽ ከመግባትሽ በፊት ስለሆነ ነገር ላናግርሽ እፈልጋለሁ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መልካም ታጥቤ መጣሁ" አለችና ወደ መታጠቢያ ቤት ገብታ ወዲያው ታጥባ መጣች።

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ ላናግርሽ ያሰብኩት ነገር እዚህ ቤት ላንቺ ዝም ብሎ መቀመጥ ጥሩ አይደለም ስለዚህ ስራ ነገር ፈልገሽ ቢያንስ አይምሮሽን በሆነ ነገር ላይ ብታጠምጂው መልካም ነው ብዬ አስባለሁ

ፈዲላ፡- ይሻላል እማ እኔ መስራት አልፈልግም " ይህንን ያለችበት ምክንያት ስራውን ጠልታው ሳይሆን አሁን ካለችበት ሁኔታ የተነሳ የመስራትም ሆነ ነቃ የማለት ፍላጎቱ ስላልነበራት ነው።

ዘሀራ፡- አዎን ልጄ ብትወጪ ላንቺ መልካም ነው ደህናና ጥሩ ሁኔታ ላይ እንድትሆኙ ይጠቅምሻል ብትሰሪ ጥሩ ነው ባትፈልጊም ሞክሪው

ፈዲላ፡- እሺ

ዘሀራ፡- በእውነት ልጄ...... እሺ አልሽ

ፈዲላ፡- አዎ እማ ካልሽ እሞክረዋለሁ

ወዲያው ዘሀራ ስልክ አንስታ መደወል ጀመረች

ፈዲላ፡- እ... እማ ማን ጋር ነው ምትደውይው

ዘሀራ፡- አባትሽ ጋር ነ..... ሄሎ ሄሎ

መሀመድ፡- ሄሎ

ዘሀራ፡- ፈዲላ በትላትናው ጉዳይ ተስማምታለች አሁን መፈለግ ጀምር

መሀመድ፡- በእውነት. ..? ማሽ አላህ ማሽ አላህ አሁሁ አግኝላታለሁ ኢንሻላህ

ዘሀራ፡- እሺ መልካም ሰላም ዋል

ፈዲላ፡- ይሄን ያህል አሳስቤያችሁ ነበር ማለት ነው? በጣም ይቅርታ

ዘሀራ፡- ምን ማለትሽ ነው ልጄ ቤተሰቦችሽ ነን

ፈዲላ፡- አይ እንደሱ ለማለት አይደለም ይቅርታ በድጋሚ

ዘሀራ፡- አይ የኔ ልጅ መጥፎ ነገር እንዲነካሽ አልፈልግም አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ በረካ ሁኚ" አለችና የበሉበትን ሰሀን ማነሳሳት ጀመረች።

ይቀጥላል............
http://www.group-telegram.com/ms/THESECRETKNOWITFIRST.com



group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/315
Create:
Last Update:

አልወጣም ከቤቴ ቁ.፪

ክፍል ፩(1) ምንጭ 👉 የእግዚአብሔር ቃል

"መስታውት ለሰው ልጅ በጣም ከሚጠቅሙ ነገሮች ውስጥ አንዱና ትልቁ ነገር ነው..... ለማየት ለውበት ሳይሆን ለማንነት.... ነገሮችን እንደ አቀባበላችን ነው የሚለውንም ቃል በተግባር ያሳየኛል ለምሳሌ መስታውቱን ሳየው ምስቅ ከሆነ በመስታውት ማያትም አብራኝ ትስቃለች ማለቅስም ከሆነ እንደዛው... ይህ ከአቀባበሌ የሚጀምር ይመስለኛል ቀና አድርጌ ከተቀበልኳት ነገር ሁሉ በጎ ይሆንልኛል መጥፎ ካደረግኩትም እንዲሁ... ሀሳቤ ተበታተነ... ? "

ዘሀራ(የፈዲላ እናት) ፡- ፈዲላ ፈዲላ.....

ፈዲላ፡- አቤት እማ

ዘሀራ፡- ብቻሽን እያወራሽ ነው ደህና ነሽ??

ፈዲላ፡- አዎ እማ ደህና ነኝ አታስቢ ዝም ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ነው

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ መልካም ነይ ለማንኛውም ምሳ ቀርቧል

ፈዲላ፡- እሺ መጣሁ እማ ትንሽ ልቆይ

ዘሀራ፡- የለም! ይህ ሳሙኤል የሚባለው ልጅ አንቺን ከማሳመም አልፎ የምግብ ፍላጎትሽንም ዘጋው?

ፈዲላ፡- አይደለም ስለበቃኝ እኮ ነው

ዘሀራ፡- ምን በልተሽ ነው ሚበቃሽ ልጄ ትናንት ቀን ሶስት ማንኪያ ሩዝ የቀመስሽ ኮ ነሽ! ኧረ ተይ ልጄ ራስሽን አትጉጂ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መጣሁ

አለችና እምባዋን ጠራረገች ስለ ሳሙኤል ማሰብና ማሰላሰል ማቆም ያልቻለችው ፈዲላ እስከ ዛሬ ድረስ በልቧ አስቀምጣው በሱ ፍቅር ትሰቃያለች ምክንያቱም በጣም ወዳው ነበር።

ወደ ሳሎንም ገባች

ጀማል(የፈዲላ ወንድም)፡- ይህች ልጅ እስኳሁን ሳሙኤል ላይ ነች እማ? ፊቷ ያስታውቃል

ዘሀራ፡- ተው ጀማል! ዝም በይውና ነይ ተቀመጪ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ እማ ትቸዋለሁ

ዘሀራ፡- ይሄው ቆንጆ አድርጌ ነው ነው የሰራሁት ብይ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ አመሰግናለሁ

ጀማል፡- ፈዲላ እኔ ላንቺ አስቤ እንጂ ለሌላ ነገር አይደለም ..... እንድታውቂው ብዬ ነው።

ፈዲላ፡- እሺ

ጀማል፡- ደሞ ከዚህ ካፊር...

እንዳለ ዘሀራ ከአፉ ቀማችና

ዘሀራ፡- ጀማል ስርአት ይኑርህ ደህና መብላት የጀመረችውን ልጅ አትረብሻት እንደውም እስክትጨርስ መኝታ ቤትህ ሁን ተነስ

ፈዲላ፡- ተይው እማ ሁሌ እንዲህ ስለሆነ ችግር የለውም ለምጄዋለሁ

ዘሀራ፡- ምን እየጠበቅክ ነው...... ተነስ እንጂ???

ጀማል፡- እሺ እሺ ተረጋጉ...ጉድ ኮ ነው ለአንዲት ቃል ወደ መኝታ ቤት መጠለዝ ስልችት ነው ያለኝ! " በማለት እያጉረመረመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ። ፈዲላም ምሳውን ለመብላት እየሞከረች ቢሆንም ብዙ ሊገባላት አልቻለም።

በዚህ ሁኔታ ልቧ የተሰበረው የፈዲላ እናት ሁኔታዋን እያየች እጅጉን ታዝን ነበር።

ፈዲላ፡- ይጣፍጣል እማ በቃኝ

ዘሀራ፡- እንዴ ልጄ ምኑን በላሽ

ፈዲላ፡- እያየሽኝ እማ?

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ አልጫንሽም ግን መኝታ ቤትሽ ከመግባትሽ በፊት ስለሆነ ነገር ላናግርሽ እፈልጋለሁ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መልካም ታጥቤ መጣሁ" አለችና ወደ መታጠቢያ ቤት ገብታ ወዲያው ታጥባ መጣች።

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ ላናግርሽ ያሰብኩት ነገር እዚህ ቤት ላንቺ ዝም ብሎ መቀመጥ ጥሩ አይደለም ስለዚህ ስራ ነገር ፈልገሽ ቢያንስ አይምሮሽን በሆነ ነገር ላይ ብታጠምጂው መልካም ነው ብዬ አስባለሁ

ፈዲላ፡- ይሻላል እማ እኔ መስራት አልፈልግም " ይህንን ያለችበት ምክንያት ስራውን ጠልታው ሳይሆን አሁን ካለችበት ሁኔታ የተነሳ የመስራትም ሆነ ነቃ የማለት ፍላጎቱ ስላልነበራት ነው።

ዘሀራ፡- አዎን ልጄ ብትወጪ ላንቺ መልካም ነው ደህናና ጥሩ ሁኔታ ላይ እንድትሆኙ ይጠቅምሻል ብትሰሪ ጥሩ ነው ባትፈልጊም ሞክሪው

ፈዲላ፡- እሺ

ዘሀራ፡- በእውነት ልጄ...... እሺ አልሽ

ፈዲላ፡- አዎ እማ ካልሽ እሞክረዋለሁ

ወዲያው ዘሀራ ስልክ አንስታ መደወል ጀመረች

ፈዲላ፡- እ... እማ ማን ጋር ነው ምትደውይው

ዘሀራ፡- አባትሽ ጋር ነ..... ሄሎ ሄሎ

መሀመድ፡- ሄሎ

ዘሀራ፡- ፈዲላ በትላትናው ጉዳይ ተስማምታለች አሁን መፈለግ ጀምር

መሀመድ፡- በእውነት. ..? ማሽ አላህ ማሽ አላህ አሁሁ አግኝላታለሁ ኢንሻላህ

ዘሀራ፡- እሺ መልካም ሰላም ዋል

ፈዲላ፡- ይሄን ያህል አሳስቤያችሁ ነበር ማለት ነው? በጣም ይቅርታ

ዘሀራ፡- ምን ማለትሽ ነው ልጄ ቤተሰቦችሽ ነን

ፈዲላ፡- አይ እንደሱ ለማለት አይደለም ይቅርታ በድጋሚ

ዘሀራ፡- አይ የኔ ልጅ መጥፎ ነገር እንዲነካሽ አልፈልግም አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ በረካ ሁኚ" አለችና የበሉበትን ሰሀን ማነሳሳት ጀመረች።

ይቀጥላል............
http://www.group-telegram.com/ms/THESECRETKNOWITFIRST.com

BY THE SECRET KNOW IT FIRST




Share with your friend now:
group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/315

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read." Crude oil prices edged higher after tumbling on Thursday, when U.S. West Texas intermediate slid back below $110 per barrel after topping as much as $130 a barrel in recent sessions. Still, gas prices at the pump rose to fresh highs.
from ms


Telegram THE SECRET KNOW IT FIRST
FROM American