Telegram Group & Telegram Channel
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
ምርጥ ምርጥ አባባሎች(ወርቃማ መርሆች)

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌿“ምናብ ሁሉም ነገር ነው። ሕይወት ይዛቸው
የምትመጣቸው ማራኪ ኹነቶች ቅድመ ምልከታ
ማለት ነው። ምናብ ከእውቀትም የበለጠ ኃይል
አለው።” አልበርት አንስታይን
🌿 “ነፃነት አልባ ሕይወት እንደ ግዑዝ አካል ነው፡፡”
ካህሊል ጂብራን

🌿 ‹‹ብዙ ጊዜ ብዙ እናገራለሁ በመናገሬም
አዝናልሁ በዝምታዬ ግን ያዘንኩበት ጊዜ የለም››
ቅዱስ አርሳንዮስ
🌿 “ንፉግነትን ከሚጠየፉ የሰው ልጅ ጉዳዮች
ዋናው እውቀት ነው፡፡ እውቀት ያለቸርነት ሊኖር፣
ሊቀጥልም አይችልም፡፡ እውቀት ማኅበረሰብን
እስካልመራ ድረስ ስልጣኔ ምኞት ሆና
ትቀራለች፡፡” ዲ/ን ዳንኤል ክብረት በብራና
የሬድዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራም

🌿" ለማንኛውም ተንኮል ሁለት መፍትሔዎች
አሉት ፤ ጊዜና ዝምታ" አሌክሳንደር ፑሽኪን
🌿" ብልህ ሰው አንድ ቃል ሰምቶ ሁለት
ይረዳል።" አይሁዶች
🌿 " ራሳችንን መፈለግ ካልጀመርን የትም
አንደርስም " ወደ ምንጬ ሥረ መሠረቱ
መመለስ ጉዳያችን ሊሆን ይገባል ኣራት ነጥብ፡፡
ያልታወቀ
🌿 “በሰዎች ላይ የምትፈርድ ከሆነ ልትወዳቸው
ጊዜ የለህም” ማዘር ቴሬዛ
🌿" ወንድ ልጅ ሚስት ለማግባት ሽሜግሌ
ይልካል ፣
ሴት ደግሞ ባል በጊዜ እንዲገባ ሽማግሌ
ትልካለች።" Unknown

🌿" ዝቅተኛ እውቀት ባለህ ቁጥር የምትተኛው
እንቅልፍ ከፍተኛ ይሆናል።" ማክሲም ጎርኪ
🌿“ ህልምና ምኞት በሌላቸው ሰዎች መሃል ታላቅ
ከመሆን ይልቅ፣ህልምና ምኞት ባላቸው ሰዎች
መሀል ደካማ መሆንንእመርጣለሁ፡፡”ካህሊል#
ጅብራን
🌿" የሰውን አስተሳሰብና ልቦና ለመረዳት
ያሳካውን ሳይሆን የሚያልመውን ተመልከት"
ካህሊል ጅብራን
🌿“በሕይወት ውስጥ የተለመዱ ነገሮችን
ባልተለመደ መንገድ ስታከናውን የዓለምን ቀልብ
ትቆጣጠራለህ፡፡”
ጆርጅ ዋሺንግተን ካርቨር

🌿💥🌿💥🌿💥🌿💥🌿💥🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni



group-telegram.com/TIBEBnegni/2544
Create:
Last Update:

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
ምርጥ ምርጥ አባባሎች(ወርቃማ መርሆች)

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌿“ምናብ ሁሉም ነገር ነው። ሕይወት ይዛቸው
የምትመጣቸው ማራኪ ኹነቶች ቅድመ ምልከታ
ማለት ነው። ምናብ ከእውቀትም የበለጠ ኃይል
አለው።” አልበርት አንስታይን
🌿 “ነፃነት አልባ ሕይወት እንደ ግዑዝ አካል ነው፡፡”
ካህሊል ጂብራን

🌿 ‹‹ብዙ ጊዜ ብዙ እናገራለሁ በመናገሬም
አዝናልሁ በዝምታዬ ግን ያዘንኩበት ጊዜ የለም››
ቅዱስ አርሳንዮስ
🌿 “ንፉግነትን ከሚጠየፉ የሰው ልጅ ጉዳዮች
ዋናው እውቀት ነው፡፡ እውቀት ያለቸርነት ሊኖር፣
ሊቀጥልም አይችልም፡፡ እውቀት ማኅበረሰብን
እስካልመራ ድረስ ስልጣኔ ምኞት ሆና
ትቀራለች፡፡” ዲ/ን ዳንኤል ክብረት በብራና
የሬድዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራም

🌿" ለማንኛውም ተንኮል ሁለት መፍትሔዎች
አሉት ፤ ጊዜና ዝምታ" አሌክሳንደር ፑሽኪን
🌿" ብልህ ሰው አንድ ቃል ሰምቶ ሁለት
ይረዳል።" አይሁዶች
🌿 " ራሳችንን መፈለግ ካልጀመርን የትም
አንደርስም " ወደ ምንጬ ሥረ መሠረቱ
መመለስ ጉዳያችን ሊሆን ይገባል ኣራት ነጥብ፡፡
ያልታወቀ
🌿 “በሰዎች ላይ የምትፈርድ ከሆነ ልትወዳቸው
ጊዜ የለህም” ማዘር ቴሬዛ
🌿" ወንድ ልጅ ሚስት ለማግባት ሽሜግሌ
ይልካል ፣
ሴት ደግሞ ባል በጊዜ እንዲገባ ሽማግሌ
ትልካለች።" Unknown

🌿" ዝቅተኛ እውቀት ባለህ ቁጥር የምትተኛው
እንቅልፍ ከፍተኛ ይሆናል።" ማክሲም ጎርኪ
🌿“ ህልምና ምኞት በሌላቸው ሰዎች መሃል ታላቅ
ከመሆን ይልቅ፣ህልምና ምኞት ባላቸው ሰዎች
መሀል ደካማ መሆንንእመርጣለሁ፡፡”ካህሊል#
ጅብራን
🌿" የሰውን አስተሳሰብና ልቦና ለመረዳት
ያሳካውን ሳይሆን የሚያልመውን ተመልከት"
ካህሊል ጅብራን
🌿“በሕይወት ውስጥ የተለመዱ ነገሮችን
ባልተለመደ መንገድ ስታከናውን የዓለምን ቀልብ
ትቆጣጠራለህ፡፡”
ጆርጅ ዋሺንግተን ካርቨር

🌿💥🌿💥🌿💥🌿💥🌿💥🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni

BY ሰው መሆን...


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/TIBEBnegni/2544

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. That hurt tech stocks. For the past few weeks, the 10-year yield has traded between 1.72% and 2%, as traders moved into the bond for safety when Russia headlines were ugly—and out of it when headlines improved. Now, the yield is touching its pandemic-era high. If the yield breaks above that level, that could signal that it’s on a sustainable path higher. Higher long-dated bond yields make future profits less valuable—and many tech companies are valued on the basis of profits forecast for many years in the future. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands.
from ms


Telegram ሰው መሆን...
FROM American