#እናትፓርቲ
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/94220
Create:
Last Update:
Last Update:
#እናትፓርቲ
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/VqUccqZxswPS0D5fUNOhoAAdvPRsKCzF-ta2N_SFl8QB3U0gm94eU2mLUO-ykb_Y5wfykxPEnVc5kAcxOYZYXV8tb8ZFWsAg-zs3a2Z5Yt6c28whCBB5UArUlxVf_6FoT9AAuCNsDj9vrYjj6KOFZNWzSbuJb8lvcMA6W_xM6TX9CuBrQlPYEh1g_yssPjGvvZbiz9aS74tp285LJ42-rxaEmtqoOr-P54wNFwJ9uh_BiAQZ7E3KIQEYXDKQS9ZMj7Up4eGYKkrxRqPTQby6noHXaDZVrrEu241-yinfJq9l1h1fUafjIC4fniai5ZCO6s07uAZ8Icr1ZWbbi4WfsQ.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/YwxRb58yPrsMHNdmO9Hi-aTygW6ZYOwfkqpC3CM4L_JnSPasFZoHGdYtjgqUXiqo_KtKMCfUZfaU2eypsBSlwg94rUgP_IROuxai2RPilqNoKIatRRyF8_X0wfz2zEtvC1yhqJOwIow1feow8gOch-XYermKaA9wXIxf3QzRdmKv8uuyjrbSyMf0olQ4t8bUqht2MwUjTGrGnfty_bjOxnD_6Yz37iZ0Otr83h5w518HNYn0ZoBSADgmz0BSiRv3Fz6RKnawWb8R6eB49LGLfxPfALvdF5PehvegJQcU3aDaL4996bo8DJFgrdrKme585A1uOUp7V5bgQYQ1gJY5OA.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ZD2Cv9xFufR3109mP2XCmRh5PjfLZRfGwhDfXWN61nvIDxjkmq16k9kyczbW7fkqJRX-GbMLWxbdgrcg-7JHr2HuObMS-mps3NNbHIP4RUGLzqLpsvW1gy9BEVEgihgxfdnO3KoeAgOLvB0E3By2btWN62vX7BTcKJViRx3kAqi20FKQluHsJYLgOQXXEYQBnCZHfaOn74IGegADJHiNAayNSNcHr_QeMLZEArCl9qA0WLMbe3xusDF3L1D-qXdygQE-N8PZUJvwd8u4LGRjjzhu4tSKU6Cp7Q7m4VVG1h_a8x-j36cvdg-KoZNx4qBfypekg1gV9I6Fh4cInOrC6w.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94220