Telegram Group & Telegram Channel
የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/15
Create:
Last Update:

የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/15

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.” In the past, it was noticed that through bulk SMSes, investors were induced to invest in or purchase the stocks of certain listed companies. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes. "The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth."
from nl


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American