Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kenoch12/-2235-2236-2237-2238-2239-2240-2241-2242-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
ቅንነት በጎ ፍቃደኞች | Telegram Webview: kenoch12/2236 -
Telegram Group & Telegram Channel
🔰 ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም

📍 የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራም

▪️ዛሬ የነበረን የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በምትመለከቱት መልኩ ደስ በሚል ሁኔታ በሁለት እናቶቻችን ቤት ወርሃዊ አስቤዛ ይዘን በመገኘት እናቶቻችንን  በስራ አግዘን ተጨዋዉተን ትንሻን ነገር አድርገን ትልቁን  ምርቃት ተቀብለን ደስ የሚል ጊዜን አሳልፈን መተናል 🙏

-ጥሪያችንን አክብራቹ ለተገኛቹ ውድ ቤተሰቦቻችን እግዚአብሔር ያክብርልን እናመሰግናለን ፡፡

በሀሳብ በጉልበት በገንዘብ ባላቹበት ሆናቹ ከጎናችን ለሆናቹ ቤተሰቦቻችንም ክብረት ይስጥልን🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !


ኑ አብረን በቅንነት ጎዳና እንጎዝ 🙏

@kenoch12
https://www.group-telegram.com/kinenetlebamochu



group-telegram.com/kenoch12/2236
Create:
Last Update:

🔰 ሐምሌ 09/2015 ዓ.ም

📍 የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራም

▪️ዛሬ የነበረን የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በምትመለከቱት መልኩ ደስ በሚል ሁኔታ በሁለት እናቶቻችን ቤት ወርሃዊ አስቤዛ ይዘን በመገኘት እናቶቻችንን  በስራ አግዘን ተጨዋዉተን ትንሻን ነገር አድርገን ትልቁን  ምርቃት ተቀብለን ደስ የሚል ጊዜን አሳልፈን መተናል 🙏

-ጥሪያችንን አክብራቹ ለተገኛቹ ውድ ቤተሰቦቻችን እግዚአብሔር ያክብርልን እናመሰግናለን ፡፡

በሀሳብ በጉልበት በገንዘብ ባላቹበት ሆናቹ ከጎናችን ለሆናቹ ቤተሰቦቻችንም ክብረት ይስጥልን🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !


ኑ አብረን በቅንነት ጎዳና እንጎዝ 🙏

@kenoch12
https://www.group-telegram.com/kinenetlebamochu

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች











Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2236

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred." The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks.
from nl


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American