Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤ ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤ በአካል በመገኘት ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤ ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤ ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤ ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤ ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት…
እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html



group-telegram.com/openplatforms/266
Create:
Last Update:

እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html

BY OPEN PLATFORM





Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/266

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

But because group chats and the channel features are not end-to-end encrypted, Galperin said user privacy is potentially under threat. Founder Pavel Durov says tech is meant to set you free The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals.
from nl


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American