Telegram Group & Telegram Channel
እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/33
Create:
Last Update:

እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/33

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%. He adds: "Telegram has become my primary news source." Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform.
from nl


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American