Telegram Group & Telegram Channel
በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/34
Create:
Last Update:

በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/34

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

On December 23rd, 2020, Pavel Durov posted to his channel that the company would need to start generating revenue. In early 2021, he added that any advertising on the platform would not use user data for targeting, and that it would be focused on “large one-to-many channels.” He pledged that ads would be “non-intrusive” and that most users would simply not notice any change. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands. In this regard, Sebi collaborated with the Telecom Regulatory Authority of India (TRAI) to reduce the vulnerability of the securities market to manipulation through misuse of mass communication medium like bulk SMS. "There is a significant risk of insider threat or hacking of Telegram systems that could expose all of these chats to the Russian government," said Eva Galperin with the Electronic Frontier Foundation, which has called for Telegram to improve its privacy practices. I want a secure messaging app, should I use Telegram?
from nl


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American