Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-92944-92945-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/92944 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
“ የሰብዓዊት መብት ተቋማት ባለበት ሂደው ይመልከቱት ቢያንስ መጀመሪያ በሕይወት እንዲቆይ ” - የአቶ ክርስቲያን ታደለ ቤተሰብ ለ1 አመት ከ4 ወራት በእስር ላይ ሆነው ፍትህ እየተጠባበቁ የሚገኙት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አበል አቶ ክርስቲያን ታደለ ከባድ የጤና እከል ስለገጠማቸው በሕይወት እንዲቆዩ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲጎበኟቸው የቅርብ ቤተሰባቸው አሳሰቡ። ከፍትህ በፊት በሕይወት መቆየታቸው…
“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው ” - የአቶ ዮሐንስ ቧያለው የቅርብ ቤተሰብ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ዮሐንስ ቧያለው መጀመሪያ ታስረውበት ከነበረው በአዋሽ አርባ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት አብረዋቸው ካሉ እስረኞች ጋር ተዘዋውረው ፍትህ እየተጠባበቁ ቢገኙም የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቅርብ ቤተሰባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።

አቶ ዮሐንስ ከታሰሩ 1 አመት ከ5 ወራት አስቆጥረዋል።

ልጆቻቸውና ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ሲተዳደሩ የነበረው በአቶ ዮሐንስ አማካኝነት እንደነበር የገለጹት የቅርብ ቤተሰባቸው “ በጣም ከፍተኛ ችግር ላይ ነን ” በማለት፣ ፍትህ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

እኝሁ የአቶ ዮሐንስ ቤተሰብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው። ደሙም ከመፍሰስ አልቆመም። ምክንያቱም አዋሽ አርባ እስር ቤት እያሉ በወቅቱ ስላልታከሙ ነው።

ህመሙ የጀመረው አዋሽ አርባ እስር ቤት እያለ ነው። እዛ እያለ ታመመ። በጣም እንደታመመ እዛ ላሉት አካላት ቢነግራቸውም በሰዓቱ ወደ ህክምና አልወሰዱትም ነበር።

በኋላ ላይ በጣም ሲታመምባቸው እሱንና አቶ ክርስቲያን ታደለን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በድብቅ ይዘዋቸው ገቡ። ከዚያ በኋላ ዶክተሮቹ ሊያክሙ ሲሉ አብረው የሄዱ ጥበቃዎች ‘የሚታከሙትን ነገር ገብተን እናያለን’ አሉ። ይሄ ደግሞ ፕራይቬሲን መጣስ ነው።

በመሆኑም ‘በዚህ ሁኔታ ውስጥ አንታከምም ይቅርብን እንጂ’ ብለው እንደተመለሱ ነው አሁን ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ የነገረን። 

እንደገና ከአዋሽ አርባ ተመልሰው ወደ አዲስ አበባ እንደመጡ ሜክሲኮም ሲገቡ ሲጠይቁ ነበር ‘ውስጣችን ደኀና አይደለም መታከም አለብን’ እያሉ። ያኔም መልስ አልተሰጠውም።

ቃሊቲም እያለ ‘እባካችሁ አሳክሙኝ እየታመምኩ ነው፣ የምመገበው ምግብ እየተስማማኝ አይደለም’ እያለ ሲጠይቅ ነበር። ከቤቱ ነው ምግብ የሚሄድለት ግን ምንም አይነት ምግብ ውስጡ አይረጋም፣ ይታመም ነበር።

አሁን በብዙ መከራ ባለፈው ለህክምና ፈቅደውላቸው ሄዱ። በጣም በኃይለኛው ከመቆጣት አልፎ አንጀቱ አብጦ ነበር። ያ በአፋጣኝ በሰርጀሪ ተቆርጦ መውጣት ነበረበት። ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር በቼካፕ ቀን ነው ወዲያው ‘ሰርጀሪ መሰራት አለበት’ ተብሎ የነበረው።

ግን ሰርጀሪ ለመሰራት ሁለት ቀናት ምግብ ሳይመገብ መቆዬት ነበረበት። ለሁለት ቀን ምግብ አቁሞ በሦስተኛው ቀን ሰርጀሪ ተሰራ። ሰርጀሪም አድርጎ ወዲው ተመለሰ። አሁንም ገና ክትትል ያስፈልገዋል። ለነገ ቀጠሮ አለው።

ውስጡ ያለው ነገር ሰላም መሆኑን፣ ወደ ቦታው መመለሱን ነገ ነው የምናውቀው። በአንዴ የሚታወቅ ነገር አይደለም። ምክንያቱም ቶሎ ባለመታከሙ ውስጡ በጣም ተጎድቷል።

የፍርድ ቤቱ ሁኔታ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍትህ አልተገኘም። ምንም አይነት መልስም እያገኘ አይደለም። እስካሁን ‘ምርመራ ላይ ነን’ ነው የሚሉት።

ምንም ያቀረቡት ነገር የለም መመላሰስ ብቻ ነው እንጂ አፋጣኝ ፍትህ አልተገኘም። 

ቤተሰቡ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ነው። ቤተሰብ እሱ በመያዙ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድንገባ ተገደናል። ምክንያቱም ሙሉ ቤተሰቡን የሚያስተዳድረው እሱ ነበር።

ልጆችና ሌሎች በሱ ስር የሚተዳደሩ ቤተሰቦች አሉት። እሱ በመታሰሩ ያ ሁሉ ተበትኗል። በጣም ችግር ውስጥ ነን። ዴሞክራት ነኝ ከሚል መንግስት ፍትህ ይጠበቃል።

እሱም እያለ ያለው ‘ፍትህ ይሰጠኝ’ ነው። ስለእውነት ነው እያወራ ያለው፣ ስለእውነት ነው እየታገለ ያለው። ቤተሰብና ልጅ በቶኖ በጣም ኃይለኛ እንግልት ላይ ነን በእውነት ”
ብለዋል።

አቶ ክርክቲያን ታደለና አቶ ዮሐንክ ቧ ያለው አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት  ህመም ሲጀምራቸው በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት በሽታ ተዳርገው ሰሞኑን ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው፣ ነገም የሀኪም ቀጠሮ እንዳላቸው ቤተሰቦቻቸው ጠቁመዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/92944
Create:
Last Update:

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው ” - የአቶ ዮሐንስ ቧያለው የቅርብ ቤተሰብ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ዮሐንስ ቧያለው መጀመሪያ ታስረውበት ከነበረው በአዋሽ አርባ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት አብረዋቸው ካሉ እስረኞች ጋር ተዘዋውረው ፍትህ እየተጠባበቁ ቢገኙም የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቅርብ ቤተሰባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።

አቶ ዮሐንስ ከታሰሩ 1 አመት ከ5 ወራት አስቆጥረዋል።

ልጆቻቸውና ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ሲተዳደሩ የነበረው በአቶ ዮሐንስ አማካኝነት እንደነበር የገለጹት የቅርብ ቤተሰባቸው “ በጣም ከፍተኛ ችግር ላይ ነን ” በማለት፣ ፍትህ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

እኝሁ የአቶ ዮሐንስ ቤተሰብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው። ደሙም ከመፍሰስ አልቆመም። ምክንያቱም አዋሽ አርባ እስር ቤት እያሉ በወቅቱ ስላልታከሙ ነው።

ህመሙ የጀመረው አዋሽ አርባ እስር ቤት እያለ ነው። እዛ እያለ ታመመ። በጣም እንደታመመ እዛ ላሉት አካላት ቢነግራቸውም በሰዓቱ ወደ ህክምና አልወሰዱትም ነበር።

በኋላ ላይ በጣም ሲታመምባቸው እሱንና አቶ ክርስቲያን ታደለን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በድብቅ ይዘዋቸው ገቡ። ከዚያ በኋላ ዶክተሮቹ ሊያክሙ ሲሉ አብረው የሄዱ ጥበቃዎች ‘የሚታከሙትን ነገር ገብተን እናያለን’ አሉ። ይሄ ደግሞ ፕራይቬሲን መጣስ ነው።

በመሆኑም ‘በዚህ ሁኔታ ውስጥ አንታከምም ይቅርብን እንጂ’ ብለው እንደተመለሱ ነው አሁን ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ የነገረን። 

እንደገና ከአዋሽ አርባ ተመልሰው ወደ አዲስ አበባ እንደመጡ ሜክሲኮም ሲገቡ ሲጠይቁ ነበር ‘ውስጣችን ደኀና አይደለም መታከም አለብን’ እያሉ። ያኔም መልስ አልተሰጠውም።

ቃሊቲም እያለ ‘እባካችሁ አሳክሙኝ እየታመምኩ ነው፣ የምመገበው ምግብ እየተስማማኝ አይደለም’ እያለ ሲጠይቅ ነበር። ከቤቱ ነው ምግብ የሚሄድለት ግን ምንም አይነት ምግብ ውስጡ አይረጋም፣ ይታመም ነበር።

አሁን በብዙ መከራ ባለፈው ለህክምና ፈቅደውላቸው ሄዱ። በጣም በኃይለኛው ከመቆጣት አልፎ አንጀቱ አብጦ ነበር። ያ በአፋጣኝ በሰርጀሪ ተቆርጦ መውጣት ነበረበት። ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር በቼካፕ ቀን ነው ወዲያው ‘ሰርጀሪ መሰራት አለበት’ ተብሎ የነበረው።

ግን ሰርጀሪ ለመሰራት ሁለት ቀናት ምግብ ሳይመገብ መቆዬት ነበረበት። ለሁለት ቀን ምግብ አቁሞ በሦስተኛው ቀን ሰርጀሪ ተሰራ። ሰርጀሪም አድርጎ ወዲው ተመለሰ። አሁንም ገና ክትትል ያስፈልገዋል። ለነገ ቀጠሮ አለው።

ውስጡ ያለው ነገር ሰላም መሆኑን፣ ወደ ቦታው መመለሱን ነገ ነው የምናውቀው። በአንዴ የሚታወቅ ነገር አይደለም። ምክንያቱም ቶሎ ባለመታከሙ ውስጡ በጣም ተጎድቷል።

የፍርድ ቤቱ ሁኔታ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍትህ አልተገኘም። ምንም አይነት መልስም እያገኘ አይደለም። እስካሁን ‘ምርመራ ላይ ነን’ ነው የሚሉት።

ምንም ያቀረቡት ነገር የለም መመላሰስ ብቻ ነው እንጂ አፋጣኝ ፍትህ አልተገኘም። 

ቤተሰቡ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ነው። ቤተሰብ እሱ በመያዙ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድንገባ ተገደናል። ምክንያቱም ሙሉ ቤተሰቡን የሚያስተዳድረው እሱ ነበር።

ልጆችና ሌሎች በሱ ስር የሚተዳደሩ ቤተሰቦች አሉት። እሱ በመታሰሩ ያ ሁሉ ተበትኗል። በጣም ችግር ውስጥ ነን። ዴሞክራት ነኝ ከሚል መንግስት ፍትህ ይጠበቃል።

እሱም እያለ ያለው ‘ፍትህ ይሰጠኝ’ ነው። ስለእውነት ነው እያወራ ያለው፣ ስለእውነት ነው እየታገለ ያለው። ቤተሰብና ልጅ በቶኖ በጣም ኃይለኛ እንግልት ላይ ነን በእውነት ”
ብለዋል።

አቶ ክርክቲያን ታደለና አቶ ዮሐንክ ቧ ያለው አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት  ህመም ሲጀምራቸው በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት በሽታ ተዳርገው ሰሞኑን ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው፣ ነገም የሀኪም ቀጠሮ እንዳላቸው ቤተሰቦቻቸው ጠቁመዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/92944

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. The last couple days have exemplified that uncertainty. On Thursday, news emerged that talks in Turkey between the Russia and Ukraine yielded no positive result. But on Friday, Reuters reported that Russian President Vladimir Putin said there had been some “positive shifts” in talks between the two sides.
from nl


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American