TIKVAH-ETHIOPIA
" የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ ማስረጃ እንዳትሰጡ " - ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴሩ ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ አሳስቧል፡፡ በሚኒስቴሩ የመምህራን ትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ከሳምንት በፊት የተጻፈው…
#MoE
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ሲከታታሉ ለቆዩ መምህራን የመውጫ ምዘና ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የምዘና ፈተናው መምህራኑ በሚኖሩባቸው አቅራቢያ ባሉ አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደተጠናቀቀ ማለትም ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ማሳሰቡ ይታወቃል።
Via @tikvahuniversity
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ሲከታታሉ ለቆዩ መምህራን የመውጫ ምዘና ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የምዘና ፈተናው መምህራኑ በሚኖሩባቸው አቅራቢያ ባሉ አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደተጠናቀቀ ማለትም ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ማሳሰቡ ይታወቃል።
Via @tikvahuniversity
group-telegram.com/tikvahethiopia/94254
Create:
Last Update:
Last Update:
#MoE
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ሲከታታሉ ለቆዩ መምህራን የመውጫ ምዘና ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የምዘና ፈተናው መምህራኑ በሚኖሩባቸው አቅራቢያ ባሉ አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደተጠናቀቀ ማለትም ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ማሳሰቡ ይታወቃል።
Via @tikvahuniversity
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ሲከታታሉ ለቆዩ መምህራን የመውጫ ምዘና ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የምዘና ፈተናው መምህራኑ በሚኖሩባቸው አቅራቢያ ባሉ አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደተጠናቀቀ ማለትም ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲዎች እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ፥ የመውጫ ምዘና ላልወሰዱ መምህራን ማስረጃ እንዳይሰጥ ማሳሰቡ ይታወቃል።
Via @tikvahuniversity
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/FytrhcACp05PXEi4FXUwwuS--bqM-ru915GKE7iejqrzEmJPbVZgwuHJsa302Nnt78EytnfQPzbaz-DTumUnIYkOGP3AYTUivahpfYYemZqJSYFFKpczzGyLOOJQNvmGP7diz8V8I3ua82SUi42m1dnlnLicerhmwc7zULhvE86UuPe5k7fruPsTAoieZ3BiBt3cLQjQfGdMDoOBBannv3slxVX1a3OvaIoYhzgHLWjQtRZnoF9K71YcHb_afSxS-QJ9WmFwS5jkE8Cdj_VK1FhdVHCW0YKgmgpc8uQiSRCl-1TPBT7_MQWWApqj4nEPjBphdhVDguyBwPiXk8zgWg.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/SuhqORRm6EPUSpmL5aLYGqbno9Ff4tbd76Vwj4PN35oUdFoc94sF9dOZ0kGl7qLfy9OLiRNCBuKU--KkZYMo-RmXZzVw3eW4xR7ZsbCNMkjj6re1jWNLbiy0uQE4ePxoHoVp6mORtITjpqH83724y4kUiwdbGhfjMn83OJqluHXspvgAbX0oE3v6YAzU1nt1fUwyB78sc0tcBAeh_ZZuW3PbAHLISMMaEhuLrDq2aeO-Nm2U8N3XC7OdnhE2MD_-Iyy-Aa_HPOiaEUP3P3QKlBteOCiYHbqTdPY9a27pbHou79FTpLDGJGcc4tz6ONiXdCRSekV60_DkIC3p-mKiHw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/TRNBFXKtgENvzLg7IKQFIBsXhlvyadfSVydAAKidCThASp97UJO_6VlVinzku1LZB6wFgEZsOLuwC8C6DkaESae1yoQUR7uq5TRM_5keizh2EV1aXfBQ2SnA5lMUemXgQYGb7amY5_pp6zwiK7Vlx6zFIOrn8ExRjv3k9jMuqFVaK214iCBwwxQ3CnTAsy5Wdw8MMS3H7smQqI8EMcALFS_b1lmcRhIV2iZjFowG4Ue6lBET9BBOGYjoZ_HxrkgcrF9hkIyBOVz0iDmfO582oTZk1_AvvH04p6tz0BE2GzEtuf5cJwBQNYFVW0PJChz5_RdUNU_ZMkQcAKgZftDsqQ.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94254