Telegram Group & Telegram Channel
በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡



group-telegram.com/AAEQOCAA/6459
Create:
Last Update:

በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6459

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. So, uh, whenever I hear about Telegram, it’s always in relation to something bad. What gives? Perpetrators of these scams will create a public group on Telegram to promote these investment packages that are usually accompanied by fake testimonies and sometimes advertised as being Shariah-compliant. Interested investors will be asked to directly message the representatives to begin investing in the various investment packages offered. Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday.
from no


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American