Telegram Group & Telegram Channel
ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
ዕለተ አርብ (Good Friday)
ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።



group-telegram.com/ZenaKristos/288
Create:
Last Update:

ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/288

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. In a message on his Telegram channel recently recounting the episode, Durov wrote: "I lost my company and my home, but would do it again – without hesitation."
from no


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American