Telegram Group & Telegram Channel
እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun



group-telegram.com/abazizlov/55
Create:
Last Update:

እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun

BY www.group-telegram.com/ABAzizlov


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/abazizlov/55

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. So, uh, whenever I hear about Telegram, it’s always in relation to something bad. What gives?
from no


Telegram www.group-telegram.com/ABAzizlov
FROM American