Telegram Group & Telegram Channel
በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/34
Create:
Last Update:

በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/34

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram, which does little policing of its content, has also became a hub for Russian propaganda and misinformation. Many pro-Kremlin channels have become popular, alongside accounts of journalists and other independent observers. "Someone posing as a Ukrainian citizen just joins the chat and starts spreading misinformation, or gathers data, like the location of shelters," Tsekhanovska said, noting how false messages have urged Ukrainians to turn off their phones at a specific time of night, citing cybersafety. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. He floated the idea of restricting the use of Telegram in Ukraine and Russia, a suggestion that was met with fierce opposition from users. Shortly after, Durov backed off the idea. The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp.
from no


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American