Telegram Group & Telegram Channel
የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/15
Create:
Last Update:

የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/15

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

He adds: "Telegram has become my primary news source." In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. In the United States, Telegram's lower public profile has helped it mostly avoid high level scrutiny from Congress, but it has not gone unnoticed. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. The account, "War on Fakes," was created on February 24, the same day Russian President Vladimir Putin announced a "special military operation" and troops began invading Ukraine. The page is rife with disinformation, according to The Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, which studies digital extremism and published a report examining the channel.
from pl


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American