Telegram Group & Telegram Channel
እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/33
Create:
Last Update:

እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/33

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours. "There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals.
from pl


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American