Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93267?single" target="_blank" rel="noopener">https://t.me/tikvahethiopia/93267-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93565 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake በአፋር ክልል አዋሽና አካባቢው እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም ድረስ ቀጥሏል። ትላንት ቀን እንዲሁም ለሊቱን ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ በመዘገበው ብቻ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ 4.7 ፣ 5.3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። ከሁሉም ከፍ ያለው ለሊት የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5.3 ሲሆን የመሬት መንቀጥቀጡ አዋሽ እና…
#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ ተከስቶ ነበር።

በርካታ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት  መንቀጥቀጡ እና ንዝረቱ ከእንቅልፋቸው እንደቀሰቀሳቸውና ጠንክሮ እንደተሰማቸው መልዕክት ልከዋል።

በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጠንከር ብሎ ንዝረቱ ተሰምቷል።

ከንዝረቱ ጋር በተያያዘ መልዕክት የላከ የቤተሰባችን አባል ፥ " 7:09 ለቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል ከዚህ በፊት ተሰምቶን አያውቅም ፤ ኳስ እያየን ቆይተን በጥቂቱም ቢሆን ለ 5-10 ሰከንድ የቆየ ንዝረት ተሰምቶናል ፤ Odd የሆነ ስሜት አለው ግራ መጋባት ፈጥሮብን ነበር " ብሏል።

ውድ ቤተሰቦቻችን የጥንቃቄ እርምጃዎችን አንብቡ 
https://www.group-telegram.com/ru/tikvahethiopia.com/93267

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93565
Create:
Last Update:

#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ አዋሽ አካባቢ ተከስቶ ነበር።

በርካታ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት  መንቀጥቀጡ እና ንዝረቱ ከእንቅልፋቸው እንደቀሰቀሳቸውና ጠንክሮ እንደተሰማቸው መልዕክት ልከዋል።

በተለይ አዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ጠንከር ብሎ ንዝረቱ ተሰምቷል።

ከንዝረቱ ጋር በተያያዘ መልዕክት የላከ የቤተሰባችን አባል ፥ " 7:09 ለቡ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል ከዚህ በፊት ተሰምቶን አያውቅም ፤ ኳስ እያየን ቆይተን በጥቂቱም ቢሆን ለ 5-10 ሰከንድ የቆየ ንዝረት ተሰምቶናል ፤ Odd የሆነ ስሜት አለው ግራ መጋባት ፈጥሮብን ነበር " ብሏል።

ውድ ቤተሰቦቻችን የጥንቃቄ እርምጃዎችን አንብቡ 
https://www.group-telegram.com/ru/tikvahethiopia.com/93267

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93565

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site. Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips.
from ru


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American