Telegram Group & Telegram Channel
" ከአደጋው በህይወት የተረፈ የለም " - የሶባ ቦሩ ወረዳ መንግስት ኮሚኒኬሽን

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሶባ ቦሩ ወረዳ በወርቅ ቁፋሮ ስራ ላይ የነበሩ 8 ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶባቸዉ የሁሉም ሕይወት ማለፉን የወረዳዉ መንግስት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ አቶ አሸናፊ ድንቆ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አደጋው በትላንትናው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት አከባቢ ' ቃንጣቻ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በባህላዊ መንገድ የወርቅ ማዕድን በማዉጣት ስራ ላይ በነበሩ 8 ሰዎች ላይ መድረሱን ኃላፊዉ ገልጸዋል።

በአከባቢዉ የሚስተዋለዉ ባህላዊ የወርቅ አወጣጥ ስርዓትና በቸልተኝነት የሚደረጉ ሽሚያዎች ለናዳዉ ምክንያት ሊሆን ይችላል ያሉት ኃላፊዉ ሟቾቹ ሁሉም ወንዶች መሆናቸው አስታዉቀዋል።

የአስከሬን ፍለጋዉ ሂደት ፈታኝ እንደነበር ገልጸው አደጋዉ ከደረሰበት ሰዓት አንስቶ እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ በሰዉ ሃይልና በማሽን በመታገዝ የፍለጋ ስራዉ መከናወኑንና በዛሬው ዕለት የሁሉም የቀብር ሥነ ስርዓት መፈፀሙን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

አቶ አሸናፊ የጉጂ ዞን ሰባ ቦሮ ወረዳ በወርቅ ፣ ታንታሌም ፣ አምርላንድን በመሳሰሉ የማዕድን ሃብቶች የበለፀገ አካባቢ መሆኑንና ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ በርካታ ሰዎች በማዕድን ማዉጣት ስራ ላይ ተሰማርተው እንደሚሰሩ ገልፀዉ ከዚህ ቀደም አከባቢዉ ላይ መሰል አደጋዎች ተከስተዉ እንደማያውቁም ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94230
Create:
Last Update:

" ከአደጋው በህይወት የተረፈ የለም " - የሶባ ቦሩ ወረዳ መንግስት ኮሚኒኬሽን

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሶባ ቦሩ ወረዳ በወርቅ ቁፋሮ ስራ ላይ የነበሩ 8 ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶባቸዉ የሁሉም ሕይወት ማለፉን የወረዳዉ መንግስት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ አቶ አሸናፊ ድንቆ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አደጋው በትላንትናው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት አከባቢ ' ቃንጣቻ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በባህላዊ መንገድ የወርቅ ማዕድን በማዉጣት ስራ ላይ በነበሩ 8 ሰዎች ላይ መድረሱን ኃላፊዉ ገልጸዋል።

በአከባቢዉ የሚስተዋለዉ ባህላዊ የወርቅ አወጣጥ ስርዓትና በቸልተኝነት የሚደረጉ ሽሚያዎች ለናዳዉ ምክንያት ሊሆን ይችላል ያሉት ኃላፊዉ ሟቾቹ ሁሉም ወንዶች መሆናቸው አስታዉቀዋል።

የአስከሬን ፍለጋዉ ሂደት ፈታኝ እንደነበር ገልጸው አደጋዉ ከደረሰበት ሰዓት አንስቶ እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ በሰዉ ሃይልና በማሽን በመታገዝ የፍለጋ ስራዉ መከናወኑንና በዛሬው ዕለት የሁሉም የቀብር ሥነ ስርዓት መፈፀሙን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።

አቶ አሸናፊ የጉጂ ዞን ሰባ ቦሮ ወረዳ በወርቅ ፣ ታንታሌም ፣ አምርላንድን በመሳሰሉ የማዕድን ሃብቶች የበለፀገ አካባቢ መሆኑንና ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ በርካታ ሰዎች በማዕድን ማዉጣት ስራ ላይ ተሰማርተው እንደሚሰሩ ገልፀዉ ከዚህ ቀደም አከባቢዉ ላይ መሰል አደጋዎች ተከስተዉ እንደማያውቁም ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94230

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes. Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram.
from ru


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American