Telegram Group & Telegram Channel
ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ



group-telegram.com/yabsiratesfaye/126
Create:
Last Update:

ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ

BY አርያም - ARYAM

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/yabsiratesfaye/126

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. WhatsApp, a rival messaging platform, introduced some measures to counter disinformation when Covid-19 was first sweeping the world.
from ru


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American