Telegram Group & Telegram Channel
ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ



group-telegram.com/yabsiratesfaye/126
Create:
Last Update:

ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ

BY አርያም - ARYAM


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/yabsiratesfaye/126

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app.
from ru


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American