Telegram Group & Telegram Channel
Engeda Negne Ene
መዝሙር 437: እንግዳ ነኝ እኔ ስኖር በዚች ዓለም


፩፡ እንግዳ ነኝ እኔ ስኖር በዚች ዓለም
ሀብቴም በሰማይ ነው ከዚህ ምንም የለኝ።
የሱስ ይጠራኛል ከሰማይ በር ከፍቶ፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።
ታማኝ ወዳጅ እንዳንተ እንደሌለኝ፥
ጌታ ሆይ፥ ታውቃለህ እኔን የሚያጽናናኝ።
የሱስ ይጠራኛል ከሰማይ በር ከፍቶ፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።

፪፡ ወደፊት ልራመድ ይጠባበቁኛል
የሱስ ይቅር ብሎኝ በሩን ከፍቶልኛል።
ምንም ድሀ ብሆን እኔን አይተወኝም፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም አይረባኝም።
ታማኝ ወዳጅ . . .።

፫፡ አፍቃሪ አዳኝ አለኝ በላይኛው አገር
ናፍቆቴን አልተውም ፊቱን እስካይ ድረስ።
በሰማይ ደጅ ቆሞ ይጠባበቀኛል፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።
ታማኝ ወዳጅ . . .።

...
Lyrics src: https://zenakristos.org/hymns/374
YT song by G&B: https://youtu.be/4DFMOZnp7k4?si=GDPZ_vgK-HCgBtP_



group-telegram.com/ZenaKristos/302
Create:
Last Update:

መዝሙር 437: እንግዳ ነኝ እኔ ስኖር በዚች ዓለም


፩፡ እንግዳ ነኝ እኔ ስኖር በዚች ዓለም
ሀብቴም በሰማይ ነው ከዚህ ምንም የለኝ።
የሱስ ይጠራኛል ከሰማይ በር ከፍቶ፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።
ታማኝ ወዳጅ እንዳንተ እንደሌለኝ፥
ጌታ ሆይ፥ ታውቃለህ እኔን የሚያጽናናኝ።
የሱስ ይጠራኛል ከሰማይ በር ከፍቶ፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።

፪፡ ወደፊት ልራመድ ይጠባበቁኛል
የሱስ ይቅር ብሎኝ በሩን ከፍቶልኛል።
ምንም ድሀ ብሆን እኔን አይተወኝም፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም አይረባኝም።
ታማኝ ወዳጅ . . .።

፫፡ አፍቃሪ አዳኝ አለኝ በላይኛው አገር
ናፍቆቴን አልተውም ፊቱን እስካይ ድረስ።
በሰማይ ደጅ ቆሞ ይጠባበቀኛል፥
ከእንግዲህ ይህ ዓለም ፍጹም ቤቴ አይደለም።
ታማኝ ወዳጅ . . .።

...
Lyrics src: https://zenakristos.org/hymns/374
YT song by G&B: https://youtu.be/4DFMOZnp7k4?si=GDPZ_vgK-HCgBtP_

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/302

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. "Like the bombing of the maternity ward in Mariupol," he said, "Even before it hits the news, you see the videos on the Telegram channels." Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country.
from sa


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American