Telegram Group & Telegram Channel
እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun



group-telegram.com/abazizlov/55
Create:
Last Update:

እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun

BY www.group-telegram.com/ABAzizlov


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/abazizlov/55

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." The company maintains that it cannot act against individual or group chats, which are “private amongst their participants,” but it will respond to requests in relation to sticker sets, channels and bots which are publicly available. During the invasion of Ukraine, Pavel Durov has wrestled with this issue a lot more prominently than he has before. Channels like Donbass Insider and Bellum Acta, as reported by Foreign Policy, started pumping out pro-Russian propaganda as the invasion began. So much so that the Ukrainian National Security and Defense Council issued a statement labeling which accounts are Russian-backed. Ukrainian officials, in potential violation of the Geneva Convention, have shared imagery of dead and captured Russian soldiers on the platform. "There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said. It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists."
from sa


Telegram www.group-telegram.com/ABAzizlov
FROM American