Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kenoch12/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
ቅንነት በጎ ፍቃደኞች | Telegram Webview: kenoch12/2244 -
Telegram Group & Telegram Channel
#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12



group-telegram.com/kenoch12/2244
Create:
Last Update:

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2244

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." But because group chats and the channel features are not end-to-end encrypted, Galperin said user privacy is potentially under threat. Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site. Perpetrators of these scams will create a public group on Telegram to promote these investment packages that are usually accompanied by fake testimonies and sometimes advertised as being Shariah-compliant. Interested investors will be asked to directly message the representatives to begin investing in the various investment packages offered.
from sa


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American