Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
በመቐለ ኤፍ ኤም 104.4 ምንድነው የተፈጠረው ?

" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።

ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።

ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።

የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።

መሩከራው
እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?

አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21
/2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።

አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።

ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።

በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።

104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyMekelle

@tikvahethiopia            



group-telegram.com/tikvahethiopia/94113
Create:
Last Update:

በመቐለ ኤፍ ኤም 104.4 ምንድነው የተፈጠረው ?

" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።

ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።

ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።

የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።

መሩከራው
እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?

አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21
/2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።

አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።

ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።

በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።

104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyMekelle

@tikvahethiopia            

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94113

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. Telegram, which does little policing of its content, has also became a hub for Russian propaganda and misinformation. Many pro-Kremlin channels have become popular, alongside accounts of journalists and other independent observers.
from sa


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American