Telegram Group & Telegram Channel
🌸🍃

ሞተዋል … ነገር ግን !!!

▪️ሸይኽ አልኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ የሞቱት ላጤ ሁነው ነው ። አንድም ዱዓ የሚያደርግላቸው ልጅ አልተውም ነበር ። ነገር ግን ዱዓ የምታደርግላቸው ሳሊህ ኡማ ጥለው አልፈዋል !

▪️ኢማም አን-ነወዊም ረሂመሁላህ የሞቱት  ላጤ ሁነው ነው ። እሳቸውም ዱዓ የሚያደርግላቸው ልጅ አልነበራቸውም ። ነገር ግን በዘመናችን ያለ አንድ እውቀት ፈላጊ ሙስሊም አርበዒን  አን-ነወዊያን የማያውቅ የለም !

▪️ታላቁ ሙፈሲር አል ኢማም አጠበሪ ረሂመሁላህ በተመሳሳይ ሳያገቡ ነበር የሞቱት… ነገር ግን ማንም ሙስሊም ሊብቃቃበት የማይችል ትልቅ ሀብትን አውርሰው አልፈዋል !

▪️ኢማሙ ማሊክ ረሂመሁላህ …

📖 አዝ-ዘሀቢ ስለሳቸው ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ፦

" ኢማሙ ማሊክ ተመተዋል ፣ ተገርፈዋል…  ከመገረፋቸውም የተነሳ ራሳቸውን ስተው ነበር ። እኔም በአላህ ተስፋ የማደርገው በተገረፉት እያንዳንዷ ግርፋት ልክ በጀነት ላይ ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርግላቸው ነው "

⇢ ኢማሙ ማሊክ ሞተዋል ነገር ግን ስራቸው ቀርቷል !

▪️ እስኪ ወደ ኢማሙ አህመድ ኢብኑ ሀንበል ረሂመሁላህ እንምጣ…
የታሉ እስኪ አስረው ሲገርፏቸው የነበሩት ሰዎች !? … ሁላቸውም ሲጠፉ የኢማም አህመድ እውቀትና ታሪክ ግን እስከዛሬ ድረስ  አልተረሱም !

▪️እሺ የታሉ እነዚያ ኢማም አልቡኻሪን ተጣልተውና አስቸግረው  ከሀገራቸው ያባረሯቸው ?? እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ስደተኛ ያደረጓቸው ሰዎች የታሉ !? … የኢማም አልቡኻሪ ዝና የማያውቅ ሙስሊም የለም
" ቡኻሪ ዘግቦታል " ሳይሰማበት የሚያልፍ አንድም ሚንበር የለም !

▫️ኢማም አልቡኻሪ እንዲህ ተብለው ነበር ፦

እንዴት በእነዚያ ሲበድሏችሁና ሲቀጥፋበችሁ በነበሩ ሰዎች ላይ ዱዓ አታደርጉባቸውም ???
እኚህ ታላቅ ኢማም  እንዲህ ብለው መለሱላቸው ፦

" ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ ( ሀውድ ላይ እስክታገኙን ድረስ ታገሱ) "

📚السير للذهبي  12/461

*قد مات قوم وما ماتت مكارمهم*
    *  وعاش قوم وهم في الناس أموات *

አላህ የቅን መንገድ መሪ የነበሩትና የኡማችን ብርሀን  ለሆኑት ኢማሞቻችን ይዘንላቸው … እኛንም ፈለጋቸውን ተከታይ ያደርገን !

ቢንት አብደላህ

🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/2693
Create:
Last Update:

🌸🍃

ሞተዋል … ነገር ግን !!!

▪️ሸይኽ አልኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ የሞቱት ላጤ ሁነው ነው ። አንድም ዱዓ የሚያደርግላቸው ልጅ አልተውም ነበር ። ነገር ግን ዱዓ የምታደርግላቸው ሳሊህ ኡማ ጥለው አልፈዋል !

▪️ኢማም አን-ነወዊም ረሂመሁላህ የሞቱት  ላጤ ሁነው ነው ። እሳቸውም ዱዓ የሚያደርግላቸው ልጅ አልነበራቸውም ። ነገር ግን በዘመናችን ያለ አንድ እውቀት ፈላጊ ሙስሊም አርበዒን  አን-ነወዊያን የማያውቅ የለም !

▪️ታላቁ ሙፈሲር አል ኢማም አጠበሪ ረሂመሁላህ በተመሳሳይ ሳያገቡ ነበር የሞቱት… ነገር ግን ማንም ሙስሊም ሊብቃቃበት የማይችል ትልቅ ሀብትን አውርሰው አልፈዋል !

▪️ኢማሙ ማሊክ ረሂመሁላህ …

📖 አዝ-ዘሀቢ ስለሳቸው ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ፦

" ኢማሙ ማሊክ ተመተዋል ፣ ተገርፈዋል…  ከመገረፋቸውም የተነሳ ራሳቸውን ስተው ነበር ። እኔም በአላህ ተስፋ የማደርገው በተገረፉት እያንዳንዷ ግርፋት ልክ በጀነት ላይ ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርግላቸው ነው "

⇢ ኢማሙ ማሊክ ሞተዋል ነገር ግን ስራቸው ቀርቷል !

▪️ እስኪ ወደ ኢማሙ አህመድ ኢብኑ ሀንበል ረሂመሁላህ እንምጣ…
የታሉ እስኪ አስረው ሲገርፏቸው የነበሩት ሰዎች !? … ሁላቸውም ሲጠፉ የኢማም አህመድ እውቀትና ታሪክ ግን እስከዛሬ ድረስ  አልተረሱም !

▪️እሺ የታሉ እነዚያ ኢማም አልቡኻሪን ተጣልተውና አስቸግረው  ከሀገራቸው ያባረሯቸው ?? እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ስደተኛ ያደረጓቸው ሰዎች የታሉ !? … የኢማም አልቡኻሪ ዝና የማያውቅ ሙስሊም የለም
" ቡኻሪ ዘግቦታል " ሳይሰማበት የሚያልፍ አንድም ሚንበር የለም !

▫️ኢማም አልቡኻሪ እንዲህ ተብለው ነበር ፦

እንዴት በእነዚያ ሲበድሏችሁና ሲቀጥፋበችሁ በነበሩ ሰዎች ላይ ዱዓ አታደርጉባቸውም ???
እኚህ ታላቅ ኢማም  እንዲህ ብለው መለሱላቸው ፦

" ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ ( ሀውድ ላይ እስክታገኙን ድረስ ታገሱ) "

📚السير للذهبي  12/461

*قد مات قوم وما ماتت مكارمهم*
    *  وعاش قوم وهم في الناس أموات *

አላህ የቅን መንገድ መሪ የነበሩትና የኡማችን ብርሀን  ለሆኑት ኢማሞቻችን ይዘንላቸው … እኛንም ፈለጋቸውን ተከታይ ያደርገን !

ቢንት አብደላህ

🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/2693

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. This provided opportunity to their linked entities to offload their shares at higher prices and make significant profits at the cost of unsuspecting retail investors. Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion.
from sa


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American