Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/91
Create:
Last Update:

የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/91

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 fell 1.3% to 4,204.36, and the Dow Jones Industrial Average was down 0.7% to 32,943.33. The Dow posted a fifth straight weekly loss — its longest losing streak since 2019. The Nasdaq Composite tumbled 2.2% to 12,843.81. Though all three indexes opened in the green, stocks took a turn after a new report showed U.S. consumer sentiment deteriorated more than expected in early March as consumers' inflation expectations soared to the highest since 1981. Markets continued to grapple with the economic and corporate earnings implications relating to the Russia-Ukraine conflict. “We have a ton of uncertainty right now,” said Stephanie Link, chief investment strategist and portfolio manager at Hightower Advisors. “We’re dealing with a war, we’re dealing with inflation. We don’t know what it means to earnings.” Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. Multiple pro-Kremlin media figures circulated the post's false claims, including prominent Russian journalist Vladimir Soloviev and the state-controlled Russian outlet RT, according to the DFR Lab's report. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands.
from sg


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American