#EOTC
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/84068
Create:
Last Update:
Last Update:
#EOTC
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/HAoYyR36tftpJUJIV50uLRxvW3u3pKXbFLjTwitkvV9w3bi5WxCBZ8wW5v2VTnBDyVEPA_gPBWnmuqx2AQodaobGOgp427oEnkHKBX4HEEqmTeT8x0g57ony5qHkrDjQ6IW-KFxRPaEiSe4_3aqlpHFMZPEPM7flJJc3fT5wb7xSkdrd6_UmSWVdusD6Cx_drYLXROefouvmQBxXO2swdsyR0HFr3tvN6Bb3adu8Kn5ilO4oqtK3jvnWMzqn2oWyryWmjiq9mdOkC7RuVBCVgw4t-ghJfNuNQL86xQamXyJ5KkjIpXlchoUHqx0glg1fjkjFCAA7EJO1pLcvmbH62A.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/EUs7M5vmkp-BJrS8puwLCRH_85lJgZot2Q5rR9Cwh5C0_Ccb8rasVT8tZMM1rFX-Ij0Uchp2RCHxFTNdFQExCIZzKBBCAZ2rkuZl09LxLKcDIqme4kN4P7DN7IpZeKavzsSR6A16EN-Wkly6vj0rgkG3Y9Vwb7LSKgNH5Mvyxd4Ns_MGRUhvmS0GrT7FLtZTQFwh7EwF8iazUgc9YZ_2RyDTCg7Dbd069InvGshEqMh5ijp0KUanUc-VW6wHLk2A6S_SL4rpn0Js8Y-5un6HuIEr0P4hYSUhw0KVEldZUKlvTPioIME54dNXutEISssty6jjgZc7YBALJuebMC6XSw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/lT6ENtX17AeqQYO6ddE2mVQ6hHJJVTgCXKQ4_FzyxaFlcAieKMUUv5TE2DoA5byAMn21YEJLdHYBZPpKROYx8n9K2_iIXBP6CA2OX41CF6gxLA8U-KWmAKLdf8uMUGzu6jwhhnDPSPcuuT-ddUdnJWgQ8BiIFXnaEhihHoomthw_z72TkGAJdvxTkwdlW7HFI4t9WQW-05ZJ9yU7cfWFYZvRt96iHaW1M-riOIp8O9YUid8odSrRwDWU4Bfz46ySuT9bxa9nEAhPnfw-E1oe8sUw_Qv2yRry-GBnaIAT7I8uYYOpF40gQZ-qII-9Hkda7Mj8c8dcS4jIgeRqULjWRw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/mAB6HHZphDMPLzE-2NqVs7PB4qDVdyCWyJl7oqjvuus1aDRago991pv1KxPHry9HIaTGZvdCecruGKzaDb5x2AkA71s0DP-IMKiZ9E7kZyVEx4BUX1AcTcJJP5XjLDTvwQ3-Be_-2mDZrQZcDQ34dhNp523dI5AXe7eNtY2wyg67FA8uzoygAXtjNU8V21nJKJ3tozBI5DabZ0kLqwtuYUrCmV6Rtg2SBm0efwtcICDzLnxO5k9vm6JGEnANhljfb7rwo8E3KztXH9IXy3hc9Gq8Fdpf9mhb9Uw6cvMIvJ9Q1bEiafjbDiJ2Qug_eT9vKn6M0n2q9v_ZkDEd5IGo6A.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/bSrdjqxoRtpZ2Ua7r0izfQnNujYTuB-89645o60tK3hF8y97B0zTAJp7cluyjcjTGuceIBaWHBABFzkXb7kGVDTkWM-z1FDRnQBQswqzOyOXBlAPNNLPVD403zyQm20xtVr11MN0Yt6dK26kMsXuyy9rDNe72suV6gOjiNRgw6ZArQkAn1HpHx0tCr21i07YIWeVulwBgJEMHAAFZeYHFxcxB1uN5TY0Wr85QrUSbkC5fDGv4VZ1-etRLiMKPiy76fvkX1DwfAm7yAfhknmRwbldL6qjKKl7P_JXQCtuAM0CPVvCpCl5vFPFGzb5yfbFKv3XTy_d6qhYRBLlcWVOWw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/hQ-IOO5GQRjrhBVWfFt2ASGlnqN4Q9roozYpGIuc1QceuUY1FEsPDf8oY5rdBTYLXH2dqFYoeE2ZCZM2Lk_v6c9yh_x1W6tLdziEsTWTAAP_AaaxBeutpYZjDq2AO7oJWA2MOkyi_Hprt8vVolvKEC4lCb3lT8LdpVlxu3Y16hNz1tdAh5BNoy4tDrTDuusEsWFF764VE5fdQ7pKyZY6J5FbZsoK0Olo0mlSrG6od8SPhDqKiTTvjy-okciFT3a8suPg2BMtRwuTY3Tsqfb0rJp_c92h4AzBzWtwk4IbCATMM2q727K5KhJoT0hxF3p_H0al7NktWELjELjtpKYkkA.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/Q8GNpUMVmsLEJ0wASECkN4ttf7g7zyskErAZvzEtXptWBOd3tnLiq7_GUOtbWbrQARVTVgrD53Y9FFjrJCDFdlz6GNOKmGMBKTvXjYHj52-mGM7xVoOTpnxhdO1eSltw-seR1oagXjbPOwJNkGFo6vdN9C310zb5uAhvTaeRm_U7WIVoGfaWYmL_FEHDecSbD_TZycNGo7J9hsDIBgVTtam5DtdVKcTq1bYDHGvbmFFDBdLVLsxr1Le9CUJXqFu2_ZyzsWCF4elDgjvGcz5fp7iYTHhAoZJ0ruU0f0iwxSS2ofgNTH00I45GM4WYLQiLlMcDMLBFzNxEZxSkg29rvQ.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/GAAIuwilc2RCrATn0uLvuio61NxeeZPleoTV7SfqUlkI5CDC45if4xt7VrZhXRD0nw7QjA4QDdsm4XiQAXAAVjVPuf4Zky6NeX9aWn2S7oUrRPXtdFJUWwqFgUG_J1CQB32AxqshsrLRZZwTg6kYFX4Uwp5O1mcnr_VC2j1nNGzWA4D72XVtqoI2uK8foMRidNBrQ0qvPTExzbfjGUKAfSqvr4dkjt3MncoEIZNlrXpFLY1nutLxKK-WvMjkJy0gV4dsaMZ8t6vWHXyGyQCimthrogYm-vvw-ysE_K2qhSh9emx_WPrsO9znEIk6sNTNV42ZJmOtjxb5dUGaKd5ZaQ.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/84068