#Dollar
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/94162
Create:
Last Update:
Last Update:
#Dollar
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94162