#እናትፓርቲ
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/94220
Create:
Last Update:
Last Update:
#እናትፓርቲ
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው የጣሪያ ግድግዳ/ ንብረት ግብር መመርያ እንዲቆም የመሠረተው ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ መመሪያው "ተፈጻሚ ሊሆን አይገባም" ሲል ፍርድ ቤት ጥር 9 ቀን ብይን መስጡቱን ፓርቲው አስታውቋቃ።
ፓርቲው የወጣው መመርያ " ሕግን ባልተከተለ መንገድ እና የከተማ አስተዳደሩ ባልተሰጠው ሥልጣን የወጣ በመሆኑ " መመሪያው እንዲሻሻል ሲል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ክስ መስሮቶ መቆየቱን ገልጿል።
ፍ/ቤቱ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ያቀረባቸውን ሦስት መቃወምያዎች ውድቅ አድርጎ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከገባ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ መመሪያው " ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም " የሚል ውሳኔ መስጠቱን፤ የውሳኔውን አፈጻጸም እንደሚከታተልም ፓርቲው አስታውቋል።
(ፓርቲው የላከው መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/aulnGxhLuviqyqCP8vYTBkzbLkRRJwjJcv7O841PXjaWEKXaWx0pP4YXbyflL4lWtX3nRHLTJ9fMEIiusulZr3gJ-JCVnYVsjHTFdnHx38UUg3lx7TpXWXp3jrqG8eu4DLKn28vIAoKzeTpbGLQ5Us7MVPNxd4Uks49iKnMCOifX77VSYOVtH1jZTNtcnypq6timwbQp5mksVddenAOXQQkL1C_It6oFJoqe0e37-aj20IRA4J88ireC8rgpxsMvYiGozTkf0ReKzudzHwIWSFk1bFImM3wZzQz4a1ICF3UjEH2xRMFbfH7VRLmHFxBmeJ35oNPX_s2fxuoDRMpX6A.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/dBpEKZK0WizlZr8_IKNvxPeNd1R-mqFTvdjlQ05Ls0mu82AsPUFgWQv4-meIKEyTXQ7EeDz_fO1kwYcqL00ybIdNUEsmFWdkHjC7NHm-I-Cl0rutlRbJWDDl-fokkXZfMSNTnwHudxn2vJA_AAs_j-_gbyC0ZyavGSlN8c8yX_KCc_gJ_zzI7hOClywD_aGbRTWu2NQR8czBlSeL3_xxTLQzSNrYKXBdszSMclVT5fptdRsWJR7qzkjmUuslsJHTnnwkbibMMIbhrYKrr9jkuKLrKMWMz6MpEVEGj5sF87Ba0Q2UuZ0GNU7rVdCsPPnFXcRJTLbes-yZPK3MnjC08w.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ZUcx6LTd0LQfeEU_5DeuJM4Hq4NQHOXS5q2LoHO_dsaboZUsZKDqjU0AUGrUhaoc3nBEg61bQo0mxfBELO0aTFdThMHCK7cZvbSMV4lm_4HQjS3o5-DOtN_4F4E15XuLBVYKroeKttS9k2Zd_Sn0NV1GGilF5nmJaTIpFMVNgNINX3vz9Q3F78M6kD4RoOChArGvthooSglt9XLEFiPHHH_U0bvfvWzQ7L_bePaokgHkjtaCp_EGX6_cm_a_z1iCL_ncOQ2pEf6XUbX-TUhGs6AW9jj23vCcOq8696dprUUIh6Gyp8ZbHH8RKeNLlk3AtZAMAm3wBabUGlw-621h-A.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94220