Telegram Group & Telegram Channel
ያለምነው አልቀረም፤ ‹ጥበብ› ተሞሸረች

‹የጥበብ ቤት› ዳግም ወደ መድረክ ተመልሳ በአፊቃሪዎቿ ታጅባ ትሞሸር ዘንድ መሰናክሎች ጥቂት አልነበሩም፡፡ ዓለም አቀፍ የቁርዓን ውድድሩን ጨምሮ በርካታ የቀጠሮ ማራዘሚያ ሰበቦች፤ ሰኔ 12 የመንገድ መዘጋጋት ያጀበው እክል በአላህ መልካም ፈቃድ ፉርሽ ሆነው ድግሱ እውን ሆኗል፡፡ መሳቅ፤ ማልቀስ፤ መዝናናት፤ መማር፤ መደንገጥ፤ ማኩረፍ፤ መባነን፤ መጫዎት፤ ማሰላሰል፤ መገረም፤ መጨነቅና ሌሎች አያሌ ስሜቶች በግጥሞች፤ ወጎች፤ እንጉርጉሮ፤ ዳዕዋ፤ ተውኔት፤መነባነብ፤ ነሺዳ፤ አነቃቂ ንግግር፤ ካሊዮግራፊና በድንቅ ታዳሚውን ያሳተፉ ፈጠራዎች ተኮርኩረዋል፡፡ ለአዘጋጆች ጭምር እንግዳ የሆኑ አስደናቂ የመድረክ ትሩፋቶች በአዕምሯችን የሳልነው ሁሉ ስጋ ለብሶ እንዲታይ መሆኑ ይህንን የፈቀደው የነገሮች ሁሉ አስተናባሪ የተመሰገ ነው፡፡ አልሃምዱሊላህ፡፡ እሁድ ዕለት የተሞሸረችው ‹ጥበብ› የቀጣይ ወር ጫጉላዋን ታስናፍቀናለች፡፡ አክብራችሁን የተገኛችሁ ሁሉ አላህ ያክብራችሁ፡፡ የዕለቱ ድግስ ያለፋችሁ በቀጣይ እንገናኛለን፡፡ ኢንሻአላህ!

የጥበብ ቤትን ድግስ በአካል ተገኝታችሁ መቋደስ ላልቻላችሁ፣

የጥበብ ቤት ዩ ቲዩብ ቻናል:–https://youtube.com/channel/UCCCWT7rEvbkTjFe8IceV2-w

የጥበብ ቤት ቴሌግራም ቻናል:– https://www.group-telegram.com/yehulubet

የጥበብ ቤት የፌስቡክ ገፅ : https://www.facebook.com/የጥበብ-ቤት-Yetebeb-Bet-106187998793025/

ለወዳጆቻችሁ ብታጋሩ ሁላችሁም ታተርፋላችሁ!
.
@selahadinzain



group-telegram.com/Selahadinzain/23
Create:
Last Update:

ያለምነው አልቀረም፤ ‹ጥበብ› ተሞሸረች

‹የጥበብ ቤት› ዳግም ወደ መድረክ ተመልሳ በአፊቃሪዎቿ ታጅባ ትሞሸር ዘንድ መሰናክሎች ጥቂት አልነበሩም፡፡ ዓለም አቀፍ የቁርዓን ውድድሩን ጨምሮ በርካታ የቀጠሮ ማራዘሚያ ሰበቦች፤ ሰኔ 12 የመንገድ መዘጋጋት ያጀበው እክል በአላህ መልካም ፈቃድ ፉርሽ ሆነው ድግሱ እውን ሆኗል፡፡ መሳቅ፤ ማልቀስ፤ መዝናናት፤ መማር፤ መደንገጥ፤ ማኩረፍ፤ መባነን፤ መጫዎት፤ ማሰላሰል፤ መገረም፤ መጨነቅና ሌሎች አያሌ ስሜቶች በግጥሞች፤ ወጎች፤ እንጉርጉሮ፤ ዳዕዋ፤ ተውኔት፤መነባነብ፤ ነሺዳ፤ አነቃቂ ንግግር፤ ካሊዮግራፊና በድንቅ ታዳሚውን ያሳተፉ ፈጠራዎች ተኮርኩረዋል፡፡ ለአዘጋጆች ጭምር እንግዳ የሆኑ አስደናቂ የመድረክ ትሩፋቶች በአዕምሯችን የሳልነው ሁሉ ስጋ ለብሶ እንዲታይ መሆኑ ይህንን የፈቀደው የነገሮች ሁሉ አስተናባሪ የተመሰገ ነው፡፡ አልሃምዱሊላህ፡፡ እሁድ ዕለት የተሞሸረችው ‹ጥበብ› የቀጣይ ወር ጫጉላዋን ታስናፍቀናለች፡፡ አክብራችሁን የተገኛችሁ ሁሉ አላህ ያክብራችሁ፡፡ የዕለቱ ድግስ ያለፋችሁ በቀጣይ እንገናኛለን፡፡ ኢንሻአላህ!

የጥበብ ቤትን ድግስ በአካል ተገኝታችሁ መቋደስ ላልቻላችሁ፣

የጥበብ ቤት ዩ ቲዩብ ቻናል:–https://youtube.com/channel/UCCCWT7rEvbkTjFe8IceV2-w

የጥበብ ቤት ቴሌግራም ቻናል:– https://www.group-telegram.com/yehulubet

የጥበብ ቤት የፌስቡክ ገፅ : https://www.facebook.com/የጥበብ-ቤት-Yetebeb-Bet-106187998793025/

ለወዳጆቻችሁ ብታጋሩ ሁላችሁም ታተርፋላችሁ!
.
@selahadinzain

BY Selahadin Zeynu













Share with your friend now:
group-telegram.com/Selahadinzain/23

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War."
from tr


Telegram Selahadin Zeynu
FROM American