Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/92
Create:
Last Update:

የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/92

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. In view of this, the regulator has cautioned investors not to rely on such investment tips / advice received through social media platforms. It has also said investors should exercise utmost caution while taking investment decisions while dealing in the securities market. Crude oil prices edged higher after tumbling on Thursday, when U.S. West Texas intermediate slid back below $110 per barrel after topping as much as $130 a barrel in recent sessions. Still, gas prices at the pump rose to fresh highs. Andrey, a Russian entrepreneur living in Brazil who, fearing retaliation, asked that NPR not use his last name, said Telegram has become one of the few places Russians can access independent news about the war.
from tr


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American