Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤ ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤ በአካል በመገኘት ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤ ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤ ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤ ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤ ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት…
እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html



group-telegram.com/openplatforms/266
Create:
Last Update:

እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html

BY OPEN PLATFORM





Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/266

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said.
from tr


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American