Telegram Group & Telegram Channel
#EthioTelecom

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 ቢዝነስ እቅዱ ለደንበኞቹ ለማቅረብ ባቀዳቸው አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርት እና አገልግሎቶች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።

ተቋሙ በቀጣይ አመት 70 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ያቀደ ሲሆን ይህም ካለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር የ24 በመቶ ጭማሪ አለው።

ከነገ ጀምሮ በአጠቃላይ ጥቅል አገልግሎት ላይ የ20 በመቶ ቅናሽ ማድረጉንም ያስታወቀ ሲሆን ጥቅል ሳይገዙ የድምጽ አገልግሎት ለሚጠቀሙ ደንበኞችም ከ20 እስከ 30 በመቶ የታሪፍ ቅናሽም ማድረጉን ገልጿል።

ማሻሻያው ከሶስት እስከ አስር ደቂቃ የድምጽ አገልግሎት ለሚጠቀሙ ደንበኞች ከመደበኛው ታሪፍ የ20 በመቶ ቅናሽ የተደረገበት ሲሆን ከአስር ደቂቃ በላይ ለሚጠቀሙ ደንበኞች ደግሞ የ30 በመቶ የታሪፍ ቅናሽ መደረጉን ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ ጠቁመዋል።

ኩባንያው በ2014 በጀት ዓመት 178 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱንም አስታውቋል።

አጠቃላይ የደምበኞችን ቁጥር 56 ነጥብ 2 ሚሊዮን ወደ 64 ሚሊዮን ፤የሞባይል ዳታ እና ኢንተርኔት ደንበኞች ከ24 ነጥብ 5 ሚሊዮን ወደ 28 ነጥብ 5 ሚሊዮን ለማሳደግ ታቅዷል።

በተጨማሪም የመደበኛ ስልክ ደንበኞችን ከ912 ሺህ ወደ አንድ ሚሊዮን የመደበኛ ብሮድባንድ ኢንተርኔት ደንበኞችን ከ374 ሺህ ወደ 554 ሺህ ፤ የቴሌ ብር ደንበኞች ከ6 ነጥብ 6 ሚሊዮን ወደ 21 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለማሳደግ መታቀዱን ገልጸዋል፡፡

(Capital, ETIradioshow, Ethiopia insider)

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/61932
Create:
Last Update:

#EthioTelecom

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 ቢዝነስ እቅዱ ለደንበኞቹ ለማቅረብ ባቀዳቸው አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርት እና አገልግሎቶች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።

ተቋሙ በቀጣይ አመት 70 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ያቀደ ሲሆን ይህም ካለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር የ24 በመቶ ጭማሪ አለው።

ከነገ ጀምሮ በአጠቃላይ ጥቅል አገልግሎት ላይ የ20 በመቶ ቅናሽ ማድረጉንም ያስታወቀ ሲሆን ጥቅል ሳይገዙ የድምጽ አገልግሎት ለሚጠቀሙ ደንበኞችም ከ20 እስከ 30 በመቶ የታሪፍ ቅናሽም ማድረጉን ገልጿል።

ማሻሻያው ከሶስት እስከ አስር ደቂቃ የድምጽ አገልግሎት ለሚጠቀሙ ደንበኞች ከመደበኛው ታሪፍ የ20 በመቶ ቅናሽ የተደረገበት ሲሆን ከአስር ደቂቃ በላይ ለሚጠቀሙ ደንበኞች ደግሞ የ30 በመቶ የታሪፍ ቅናሽ መደረጉን ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ ጠቁመዋል።

ኩባንያው በ2014 በጀት ዓመት 178 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱንም አስታውቋል።

አጠቃላይ የደምበኞችን ቁጥር 56 ነጥብ 2 ሚሊዮን ወደ 64 ሚሊዮን ፤የሞባይል ዳታ እና ኢንተርኔት ደንበኞች ከ24 ነጥብ 5 ሚሊዮን ወደ 28 ነጥብ 5 ሚሊዮን ለማሳደግ ታቅዷል።

በተጨማሪም የመደበኛ ስልክ ደንበኞችን ከ912 ሺህ ወደ አንድ ሚሊዮን የመደበኛ ብሮድባንድ ኢንተርኔት ደንበኞችን ከ374 ሺህ ወደ 554 ሺህ ፤ የቴሌ ብር ደንበኞች ከ6 ነጥብ 6 ሚሊዮን ወደ 21 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለማሳደግ መታቀዱን ገልጸዋል፡፡

(Capital, ETIradioshow, Ethiopia insider)

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/61932

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Channels are not fully encrypted, end-to-end. All communications on a Telegram channel can be seen by anyone on the channel and are also visible to Telegram. Telegram may be asked by a government to hand over the communications from a channel. Telegram has a history of standing up to Russian government requests for data, but how comfortable you are relying on that history to predict future behavior is up to you. Because Telegram has this data, it may also be stolen by hackers or leaked by an internal employee. "And that set off kind of a battle royale for control of the platform that Durov eventually lost," said Nathalie Maréchal of the Washington advocacy group Ranking Digital Rights. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov.
from tr


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American