#EOTC
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/84068
Create:
Last Update:
Last Update:
#EOTC
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ #ወጣት የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል በዝማሬ እና በፀሎት አክብሮ ውሏል።
" ጃንደረባው ትውልድ " በተሰኘ ማህበር አዘጋጅነት በተዘጋጀ " የአእላፋት ዝማሬ " የሚል ስያሜ በተሰጠው መርሃ ግብር እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምእመን አብዛኛው #ወጣት በቤተክርስቲያን ተገኝቶ የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት ዋዜማን በልዩ #በሃማኖታዊ ስነስርዓት ተቀብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሌሎች ብፁዓን አባቶች ተገኝተው ነበር።
" የጃንደረባው ትውልድ ማኅበር " በቅርቡ በመንበረ ፓተርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ የእውቅና ምሥክር ወረቀት ማግኘቱ ተነግሯል።
ፎቶ፦ TMC / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/A5AXEVmbnt57wgck73k1rR8WssZMfKKY_uHaddJ6l2Z1jR7Y1SsO5BjwQPE0DnWYJofkiTyvNJsNXmRUEmPiIDEmTjuaU7Zwe9DuItbJh__moa3MUrCqBlRXD_XVIBv5CMh5UXNgeTTM1nJ2wzcvTEcyGzZOuPueMBBIGjsUgsV-6jy8uuRPXbc390llxeTMWdOQECI59vomT9ImiIdZIyx3-NUv1SuqUlMexN1wgTI61thzk9co0taqjk_cIaC-kRnwidKfN4CPC1JZRJQfbB3Qg9yVtC-iqOKHgOgDKFBAmci2RYPeIJ8VhZ8occ5amzQD3opkhwuXVextSieXsw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/I5gBPWTJSJCNksrl6rei62VTpyJAZiCUpVEApb0F_2ncotu5bF2uyX_6PFKRs2L1I7hQonzROyLlfQBruO3SHgwuQqbVnJwtDJs0MHZYoihLzWQht2hi5J9HfIgJgbfoi_tHE7Q05rqZuUya9TFp-Jv6tlifgqYsVAY2ZjVBnQgU0BqJR9XMh3ejKYJPSWopnB_MFnZ6dGBGAaLCtDYp10vQK6KcI7zXnavC1Wp-yrXd3P_zvdib09JYSFkh8WEMtv0n2oPhE9yIBtuNOCcKaxBg_Ht2P4TKC6Lknojg7eZfJ1FUJcJFLOLyMWfPgRYzfkMRoOvLKyg7t0CJycI_3A.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/GlYF-SW0giMp4z6E_0YwQDOr-ZvGJbC4XFpQdSF_tmqBy6pnxMLwowqRruyB17QMsMDFAM-yVYGf5yoJvOhRrt_szVO_el8Xb8kZizvo9TH_rew-Jxbm3deJEZIt0szCe7ysnAQGAgRy4w20CGHeDasGFIpx2uGcV-2IIMH5SwSRal5s_GQcCSNrF_l-Xu-h_Wk-4imzeqi3is7r_yxhExiHi_fwnTK0HSI3FudqNSGD5aXm94YoS4Kc7DxK8EgmVt1RhWew656KrtfDhfIMzyZjcb2Xa5IaDgxg3tKwaiDXixl1X8QI4Gm_jJJI688FFGdvmyfYriXRKXzVBbsJxA.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/FappMaU5pssqgjWZ0p7L9Ibhu74YmKXF-WG9pA6q9o1RyWFpBID1_32I1HOSfUqixv9GVwB3DSTY2ATF25GWjLn9dWRVeSr14Xeiu_wA8EWhR0UPaUx5bQjOM2AQc1KqaIcqUBovXLrqI9Sl9Wh8k9c_cIKXdlZVgEGE4cZfk2EF8Ou-MW1vWxSCejA_qaeKpPwLEim23D9zrf5T7cza0uDTZRdXJNMADh4G0MysI7NRu9n21cu9nIdZBC0jftUyOQHi8BjY5k0aJmQ9CIZ5402U7WkP1SDb_SHYLy34HQf15Uh6EZ6RDAThdbYM9lh_jDoaQkrK6PaAmGoDTZF45w.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/tdInjzs4u7AE_shzBTsaSjjuOcfvnSVfA07o-ekIBLsiLuryezCt1xPpydN8_lTqfJt669FCWjG8dNpbXOXKn0FE7e1CD1SNHOxBpNaZZwMXYdzR0b6pJUYHLSdd06Zlw7FCKFG2YypCSUO1T0VSrJnIFPXacGlESR2cp4ynSQxVnz5RouPqWcBdXm1TCD2er3WNCmgY1STGUCSVcEqINCRZRC03IcxLIn_4wxxSBmz2-qtC6VV8r-nNn867HintPedfv_1ZkTi2TrlQ1PHRi8Png-NrfGZEND1G3eftE9EU-wMl0ub3NQIo6HhWbg1VaiYBGXUAUJVx_f1RhHR_1w.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/Pif3Bn_YP_u2bAu06YMDGDG-mtdQdnACBas5IfKuXkTlMYlad4fV0Tq8tyMBVof8-4-XMZGGHcnryrPAyyozEt6Eq7ic8grWjPL7un8Gp7ZLB4LH4CRwAJzfk96y6uK8-0YE9z0kXW6q10QvEAgBPrk0MiwdLfZjqOwtZZtjXidOHeMuh6_ietKa-nWDtCUO13SUkPkI05fH36SBpHVgpU8N4tnBMN55RF26zb4Dp3G5a73nx_9FjXfMLJL4CbbAycmEVu-nX7ueq46Jnldp7JTKP9gwJpFzUeXk2s5ua-2buMSvs9lHeWH-1FH-Xl4Ari3JuTKBj6gHdUtrAI6IRw.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/rYOG7sZuJLxvQ22EHqJK6a0eGh5Cjj8jdNdne01ZJnk-RXZDu9Wh5CXZROa_LfeejE0kMes91L5rFdJw2JheTlIMP8-kUTpJtjXB2S4LY9wAjtRBxD8xuPPej8AeOj1pdW2h5xS1bj8YhTs8QySG5KdyJE2UcI1u_fG2_vyRWm4IQdjjffrev-CZbZ5Gc89s_PcXRh4hhkqltPQkFyf-T3WImUE2_YkRO3E8YGQ2QQWA2juE1uuaMDZTfDoPhTMD3rFnfk19Rb7W6Wt2mf_UwpFdorjl31mohm3Xaqc1iM9Se1AZzt-YNg0t8cn6wY5IjHQwSe3Wp2hr9QgJk4H32Q.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/d_8gTDlJuWeyIMOAqXALZGiKzpHGpFr4FXrxMZzVWdok9QVF22BsAj9XzsUKipeiFitQhQMnICcrpAf_SDbJxIWPZFYuEFOjGwBHnYLPUzHWvTH21sNuizzfEMsW6Eo7OYmuqq8AtptLekL4c3Vl2n8W7Mqu5QNElp5TGG1K_r_2XopCPSyvSdIv6-jy8zAboM1EKyhauaC52mrPERZLB_3zALbDlelxmfSwl6LWc3cydPf1Se8LlSNxUsIBYdvSaNDQLqmO8qtNZNT7LFTgr_KzTwTVEteKjlFjMb5Tb0OUCbsdYRNpj_ceNPxkDgmeUQ9r2tuI5kVLWcgWM_V6UA.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/84068