Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kenoch12/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
ቅንነት በጎ ፍቃደኞች | Telegram Webview: kenoch12/2244 -
Telegram Group & Telegram Channel
#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12



group-telegram.com/kenoch12/2244
Create:
Last Update:

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2244

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

'Wild West' Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. Multiple pro-Kremlin media figures circulated the post's false claims, including prominent Russian journalist Vladimir Soloviev and the state-controlled Russian outlet RT, according to the DFR Lab's report. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise.
from tw


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American