Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
አዲስ አበባ ለምትገኙ ፤ ስነ-ግጥም ቃሊቲ ፣ አቃቂ ፣ ገላን ኮንዲሚንየም ፣ ገላን ፣ ሳሪስ ፣ ኃይሌጋርመንት ፣ ሰፈራ የምትኖሩና የስነ-ግጥም ችሎታ ያላችሁ እንዲሁም አብራችሁን መስራት ለምትፈልጉ እንድትሰሩ እንጋብዛለን፡፡ ለመመዝገብ በዚህ መለያ ቁጥር ፲፭-ካፍ-፩ በመጻፍ መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃን ፤ ምዝገባ ስታደርጉ ያለ ውድድር በቀጥታ ስራችሁን የምታቀርቡበት መድረክ የሚሰጣቹ ይሆናል ፤…
ለጀማሪዎች በሚል ርዕስ በአወጣነው ማስታወቂያ የተመዘገባቹ መመሪያውን ተከትላቹ በትክክል ላልሞላቹ (አንድም ጥያቄ ቢሆን በትክክል ካልሞላቹ) ምንም ዓይነት ምላሽ አንሰጣችሁም ፤

በትክክል ለሞላቹ ቢያንስ ከዘገየን በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ ምላሽ እንሰጣቹሃለን ፣ ምላሽ የምንሰጣችሁ በኢ-ሜል አድራሻቹ ነው፡፡ በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ ምላሽ ካልተሰጣቹ ምዝገባውን በትክክል አላደረጋችሁም ማለት ነው፡፡

እባካቹ የእናንተን አዋቂነት ለማሳየት የምታደርጉት ተግባር (የናንተን መራቀቅ እና አጉል መቀናጣት) እኛ ከምንም አንቆጥረውም ፤ ስለዚህ ትኩረታችሁን ችሎታችሁን ለማሳየት ከመሞከር ይልቅ በመመሪያው መሰረት በቀጥታ የቀረበላችሁን ጥያቄ ብቻ በተገቢው መንገድ መልሱ፡፡


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform

www.group-telegram.com/tw/openplatforms.com



group-telegram.com/openplatforms/263
Create:
Last Update:

ለጀማሪዎች በሚል ርዕስ በአወጣነው ማስታወቂያ የተመዘገባቹ መመሪያውን ተከትላቹ በትክክል ላልሞላቹ (አንድም ጥያቄ ቢሆን በትክክል ካልሞላቹ) ምንም ዓይነት ምላሽ አንሰጣችሁም ፤

በትክክል ለሞላቹ ቢያንስ ከዘገየን በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ ምላሽ እንሰጣቹሃለን ፣ ምላሽ የምንሰጣችሁ በኢ-ሜል አድራሻቹ ነው፡፡ በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ ምላሽ ካልተሰጣቹ ምዝገባውን በትክክል አላደረጋችሁም ማለት ነው፡፡

እባካቹ የእናንተን አዋቂነት ለማሳየት የምታደርጉት ተግባር (የናንተን መራቀቅ እና አጉል መቀናጣት) እኛ ከምንም አንቆጥረውም ፤ ስለዚህ ትኩረታችሁን ችሎታችሁን ለማሳየት ከመሞከር ይልቅ በመመሪያው መሰረት በቀጥታ የቀረበላችሁን ጥያቄ ብቻ በተገቢው መንገድ መልሱ፡፡


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform

www.group-telegram.com/tw/openplatforms.com

BY OPEN PLATFORM




Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/263

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." Groups are also not fully encrypted, end-to-end. This includes private groups. Private groups cannot be seen by other Telegram users, but Telegram itself can see the groups and all of the communications that you have in them. All of the same risks and warnings about channels can be applied to groups. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. In addition, Telegram's architecture limits the ability to slow the spread of false information: the lack of a central public feed, and the fact that comments are easily disabled in channels, reduce the space for public pushback. Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election
from tw


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American