Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ

በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።

ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።

" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።

ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ  ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።

" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።

ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።

" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።

ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።

ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/91431
Create:
Last Update:

" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ

በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።

ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።

" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።

ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ  ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።

" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።

ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።

" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።

ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።

ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91431

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. That hurt tech stocks. For the past few weeks, the 10-year yield has traded between 1.72% and 2%, as traders moved into the bond for safety when Russia headlines were ugly—and out of it when headlines improved. Now, the yield is touching its pandemic-era high. If the yield breaks above that level, that could signal that it’s on a sustainable path higher. Higher long-dated bond yields make future profits less valuable—and many tech companies are valued on the basis of profits forecast for many years in the future. On December 23rd, 2020, Pavel Durov posted to his channel that the company would need to start generating revenue. In early 2021, he added that any advertising on the platform would not use user data for targeting, and that it would be focused on “large one-to-many channels.” He pledged that ads would be “non-intrusive” and that most users would simply not notice any change.
from tw


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American