Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
“ የሰብዓዊት መብት ተቋማት ባለበት ሂደው ይመልከቱት ቢያንስ መጀመሪያ በሕይወት እንዲቆይ ” - የአቶ ክርስቲያን ታደለ ቤተሰብ ለ1 አመት ከ4 ወራት በእስር ላይ ሆነው ፍትህ እየተጠባበቁ የሚገኙት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አበል አቶ ክርስቲያን ታደለ ከባድ የጤና እከል ስለገጠማቸው በሕይወት እንዲቆዩ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲጎበኟቸው የቅርብ ቤተሰባቸው አሳሰቡ። ከፍትህ በፊት በሕይወት መቆየታቸው…
“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው ” - የአቶ ዮሐንስ ቧያለው የቅርብ ቤተሰብ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ዮሐንስ ቧያለው መጀመሪያ ታስረውበት ከነበረው በአዋሽ አርባ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት አብረዋቸው ካሉ እስረኞች ጋር ተዘዋውረው ፍትህ እየተጠባበቁ ቢገኙም የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቅርብ ቤተሰባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።

አቶ ዮሐንስ ከታሰሩ 1 አመት ከ5 ወራት አስቆጥረዋል።

ልጆቻቸውና ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ሲተዳደሩ የነበረው በአቶ ዮሐንስ አማካኝነት እንደነበር የገለጹት የቅርብ ቤተሰባቸው “ በጣም ከፍተኛ ችግር ላይ ነን ” በማለት፣ ፍትህ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

እኝሁ የአቶ ዮሐንስ ቤተሰብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው። ደሙም ከመፍሰስ አልቆመም። ምክንያቱም አዋሽ አርባ እስር ቤት እያሉ በወቅቱ ስላልታከሙ ነው።

ህመሙ የጀመረው አዋሽ አርባ እስር ቤት እያለ ነው። እዛ እያለ ታመመ። በጣም እንደታመመ እዛ ላሉት አካላት ቢነግራቸውም በሰዓቱ ወደ ህክምና አልወሰዱትም ነበር።

በኋላ ላይ በጣም ሲታመምባቸው እሱንና አቶ ክርስቲያን ታደለን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በድብቅ ይዘዋቸው ገቡ። ከዚያ በኋላ ዶክተሮቹ ሊያክሙ ሲሉ አብረው የሄዱ ጥበቃዎች ‘የሚታከሙትን ነገር ገብተን እናያለን’ አሉ። ይሄ ደግሞ ፕራይቬሲን መጣስ ነው።

በመሆኑም ‘በዚህ ሁኔታ ውስጥ አንታከምም ይቅርብን እንጂ’ ብለው እንደተመለሱ ነው አሁን ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ የነገረን። 

እንደገና ከአዋሽ አርባ ተመልሰው ወደ አዲስ አበባ እንደመጡ ሜክሲኮም ሲገቡ ሲጠይቁ ነበር ‘ውስጣችን ደኀና አይደለም መታከም አለብን’ እያሉ። ያኔም መልስ አልተሰጠውም።

ቃሊቲም እያለ ‘እባካችሁ አሳክሙኝ እየታመምኩ ነው፣ የምመገበው ምግብ እየተስማማኝ አይደለም’ እያለ ሲጠይቅ ነበር። ከቤቱ ነው ምግብ የሚሄድለት ግን ምንም አይነት ምግብ ውስጡ አይረጋም፣ ይታመም ነበር።

አሁን በብዙ መከራ ባለፈው ለህክምና ፈቅደውላቸው ሄዱ። በጣም በኃይለኛው ከመቆጣት አልፎ አንጀቱ አብጦ ነበር። ያ በአፋጣኝ በሰርጀሪ ተቆርጦ መውጣት ነበረበት። ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር በቼካፕ ቀን ነው ወዲያው ‘ሰርጀሪ መሰራት አለበት’ ተብሎ የነበረው።

ግን ሰርጀሪ ለመሰራት ሁለት ቀናት ምግብ ሳይመገብ መቆዬት ነበረበት። ለሁለት ቀን ምግብ አቁሞ በሦስተኛው ቀን ሰርጀሪ ተሰራ። ሰርጀሪም አድርጎ ወዲው ተመለሰ። አሁንም ገና ክትትል ያስፈልገዋል። ለነገ ቀጠሮ አለው።

ውስጡ ያለው ነገር ሰላም መሆኑን፣ ወደ ቦታው መመለሱን ነገ ነው የምናውቀው። በአንዴ የሚታወቅ ነገር አይደለም። ምክንያቱም ቶሎ ባለመታከሙ ውስጡ በጣም ተጎድቷል።

የፍርድ ቤቱ ሁኔታ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍትህ አልተገኘም። ምንም አይነት መልስም እያገኘ አይደለም። እስካሁን ‘ምርመራ ላይ ነን’ ነው የሚሉት።

ምንም ያቀረቡት ነገር የለም መመላሰስ ብቻ ነው እንጂ አፋጣኝ ፍትህ አልተገኘም። 

ቤተሰቡ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ነው። ቤተሰብ እሱ በመያዙ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድንገባ ተገደናል። ምክንያቱም ሙሉ ቤተሰቡን የሚያስተዳድረው እሱ ነበር።

ልጆችና ሌሎች በሱ ስር የሚተዳደሩ ቤተሰቦች አሉት። እሱ በመታሰሩ ያ ሁሉ ተበትኗል። በጣም ችግር ውስጥ ነን። ዴሞክራት ነኝ ከሚል መንግስት ፍትህ ይጠበቃል።

እሱም እያለ ያለው ‘ፍትህ ይሰጠኝ’ ነው። ስለእውነት ነው እያወራ ያለው፣ ስለእውነት ነው እየታገለ ያለው። ቤተሰብና ልጅ በቶኖ በጣም ኃይለኛ እንግልት ላይ ነን በእውነት ”
ብለዋል።

አቶ ክርክቲያን ታደለና አቶ ዮሐንክ ቧ ያለው አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት  ህመም ሲጀምራቸው በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት በሽታ ተዳርገው ሰሞኑን ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው፣ ነገም የሀኪም ቀጠሮ እንዳላቸው ቤተሰቦቻቸው ጠቁመዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/92944
Create:
Last Update:

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው ” - የአቶ ዮሐንስ ቧያለው የቅርብ ቤተሰብ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ዮሐንስ ቧያለው መጀመሪያ ታስረውበት ከነበረው በአዋሽ አርባ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት አብረዋቸው ካሉ እስረኞች ጋር ተዘዋውረው ፍትህ እየተጠባበቁ ቢገኙም የጤናቸው ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቅርብ ቤተሰባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።

አቶ ዮሐንስ ከታሰሩ 1 አመት ከ5 ወራት አስቆጥረዋል።

ልጆቻቸውና ሌሎች ቤተሰቦቻቸው ሲተዳደሩ የነበረው በአቶ ዮሐንስ አማካኝነት እንደነበር የገለጹት የቅርብ ቤተሰባቸው “ በጣም ከፍተኛ ችግር ላይ ነን ” በማለት፣ ፍትህ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

እኝሁ የአቶ ዮሐንስ ቤተሰብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

“ አሁንም በጣም ከፍተኛ በሆነ ህመም ውስጥ ነው ያለው። ደሙም ከመፍሰስ አልቆመም። ምክንያቱም አዋሽ አርባ እስር ቤት እያሉ በወቅቱ ስላልታከሙ ነው።

ህመሙ የጀመረው አዋሽ አርባ እስር ቤት እያለ ነው። እዛ እያለ ታመመ። በጣም እንደታመመ እዛ ላሉት አካላት ቢነግራቸውም በሰዓቱ ወደ ህክምና አልወሰዱትም ነበር።

በኋላ ላይ በጣም ሲታመምባቸው እሱንና አቶ ክርስቲያን ታደለን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በድብቅ ይዘዋቸው ገቡ። ከዚያ በኋላ ዶክተሮቹ ሊያክሙ ሲሉ አብረው የሄዱ ጥበቃዎች ‘የሚታከሙትን ነገር ገብተን እናያለን’ አሉ። ይሄ ደግሞ ፕራይቬሲን መጣስ ነው።

በመሆኑም ‘በዚህ ሁኔታ ውስጥ አንታከምም ይቅርብን እንጂ’ ብለው እንደተመለሱ ነው አሁን ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ የነገረን። 

እንደገና ከአዋሽ አርባ ተመልሰው ወደ አዲስ አበባ እንደመጡ ሜክሲኮም ሲገቡ ሲጠይቁ ነበር ‘ውስጣችን ደኀና አይደለም መታከም አለብን’ እያሉ። ያኔም መልስ አልተሰጠውም።

ቃሊቲም እያለ ‘እባካችሁ አሳክሙኝ እየታመምኩ ነው፣ የምመገበው ምግብ እየተስማማኝ አይደለም’ እያለ ሲጠይቅ ነበር። ከቤቱ ነው ምግብ የሚሄድለት ግን ምንም አይነት ምግብ ውስጡ አይረጋም፣ ይታመም ነበር።

አሁን በብዙ መከራ ባለፈው ለህክምና ፈቅደውላቸው ሄዱ። በጣም በኃይለኛው ከመቆጣት አልፎ አንጀቱ አብጦ ነበር። ያ በአፋጣኝ በሰርጀሪ ተቆርጦ መውጣት ነበረበት። ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር በቼካፕ ቀን ነው ወዲያው ‘ሰርጀሪ መሰራት አለበት’ ተብሎ የነበረው።

ግን ሰርጀሪ ለመሰራት ሁለት ቀናት ምግብ ሳይመገብ መቆዬት ነበረበት። ለሁለት ቀን ምግብ አቁሞ በሦስተኛው ቀን ሰርጀሪ ተሰራ። ሰርጀሪም አድርጎ ወዲው ተመለሰ። አሁንም ገና ክትትል ያስፈልገዋል። ለነገ ቀጠሮ አለው።

ውስጡ ያለው ነገር ሰላም መሆኑን፣ ወደ ቦታው መመለሱን ነገ ነው የምናውቀው። በአንዴ የሚታወቅ ነገር አይደለም። ምክንያቱም ቶሎ ባለመታከሙ ውስጡ በጣም ተጎድቷል።

የፍርድ ቤቱ ሁኔታ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍትህ አልተገኘም። ምንም አይነት መልስም እያገኘ አይደለም። እስካሁን ‘ምርመራ ላይ ነን’ ነው የሚሉት።

ምንም ያቀረቡት ነገር የለም መመላሰስ ብቻ ነው እንጂ አፋጣኝ ፍትህ አልተገኘም። 

ቤተሰቡ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ነው። ቤተሰብ እሱ በመያዙ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድንገባ ተገደናል። ምክንያቱም ሙሉ ቤተሰቡን የሚያስተዳድረው እሱ ነበር።

ልጆችና ሌሎች በሱ ስር የሚተዳደሩ ቤተሰቦች አሉት። እሱ በመታሰሩ ያ ሁሉ ተበትኗል። በጣም ችግር ውስጥ ነን። ዴሞክራት ነኝ ከሚል መንግስት ፍትህ ይጠበቃል።

እሱም እያለ ያለው ‘ፍትህ ይሰጠኝ’ ነው። ስለእውነት ነው እያወራ ያለው፣ ስለእውነት ነው እየታገለ ያለው። ቤተሰብና ልጅ በቶኖ በጣም ኃይለኛ እንግልት ላይ ነን በእውነት ”
ብለዋል።

አቶ ክርክቲያን ታደለና አቶ ዮሐንክ ቧ ያለው አዋሽ አርባ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት  ህመም ሲጀምራቸው በወቅቱ ባለመታከማቸው ለአንጀት ድርቀት በሽታ ተዳርገው ሰሞኑን ቀዶ ጥገና እንደተደረገላቸው፣ ነገም የሀኪም ቀጠሮ እንዳላቸው ቤተሰቦቻቸው ጠቁመዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/92944

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. WhatsApp, a rival messaging platform, introduced some measures to counter disinformation when Covid-19 was first sweeping the world. Also in the latest update is the ability for users to create a unique @username from the Settings page, providing others with an easy way to contact them via Search or their t.me/username link without sharing their phone number.
from tw


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American