Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
' በጣም ከፍተኛና ልዩ ስጋት አለብን ! ' “ ኦፊሻል ስላልወጣ እንጂ ከሦስት ሳምንት በፊት ሥራ ቦታ ላይ አንድ የኮሌጁ ባለሙያ ተገድሏል በሽጉጥ ” - የኢትዮጵያ ህክምና ተማሪዎች ማኀበር የኢትዮጵያ ህክምና ተማሪዎች ማኀበር (ባሕር ዳር) “በጥይት ተገደሉ” በተባሉት በዶክተር አንዷለም ዳኘ ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤ “ከፍተኛና ልዩ ስጋት አለብን” ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል። ማኀበሩ…
ፍትህ ! ፍትህ ! ፍትህ !

" ሀኪም ህይወት እያተረፈ ፣ህይወቱን መነጠቅ የለበትም! " - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ዶ/ር አንዷለም ዳኜ ከስራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ በጥይት ተደብድቦ በመገደሉ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ፍትህን በመጠየቅ ላይ ናቸው።

" ፍትህን እንሻለን ! " በሚል የፍትህ ጥያቄ ዘመቻ እየተካሄደ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ሐዘን በማስመልከት ፍትህ ጥያቄ በተማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቀረበበት የሀዘን ምሽት በጥበበ ግዮን ግቢ መካሄዱ ተገልጿል።

➡️ ለሃኪሞቻችን ጥበቃ ይደረግልን፤
➡️ አዳኙ ፣ አካሚው ሃኪም ለምን ተገደለ ፤
➡️ አትግደሉን፣
➡️ መድሃኒቱ ሃኪም ጥይት አይገባውም ወዘተ የሚሉ መፈክሮችና የፍትህ ጥያቄ አዘል ምልዕክቶች በስራ ባልደረቦቹ፣ በተማሪዎቹ እና በወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ቀርበዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው " አንድን ትልቅ ሃኪም ቀብሮ ገብቶ ዝም ማለት እንደ ዩኒቨርሲቲ ከብዶናል " ብሏል።

" የተገደለብን፣ የተነጠቅነው፣ በርካታ የሆስፒታላችን ደንበኞች ፣ ህሙማን እንዲያድናቸው በወረፋ ቀጠሮ ይዘው የሚጠብቁትን የህዝብ ተስፋ፤ የአገር አንጡራ ሃብት ፣ ኢትዮጵያ ሃገራችን ሰፊ ሃብት ያፈሰሰችበትን ወጣት ሰብ ስፔሻሊስት ሃኪም ነው፡፡ ፍትህ መጠየቃችንን እንቀጥላለን ! " ሲል አክሏል።

ሁሉም የፍትህ ጥያቄ ዘመቻውን እዲቀላቀል ጥሪ ቀርቧል።

ይኸው ከቀናት በኃላ እንኳን ዶክተር አንዷለም ዳኜን ስለገደሉ አካላት ምንም በይፋ የተነገረ ነገር የለም።

#JusticeforDrAndualemDagnie
#Healing
_Hands_Should_Never_Be_Silenced_by_Guns.
#Protect
_Physicians_Protect_Humanity.
#Protect
_Physicians_Protect_the_Right_to_Heal.
#No
_Physician_Should_be_killed_While_Saving_Others.
#Stop
_the_Violence_Against_Those_Who_Heal.
#Physicians
_Deserve_Safety_Not_Bullets.
#Stop
_Killing_the_Healers_of_Humanity.
#Protect
_the_Hands_That_Heal, #Not_the_Hands_that_Kill.
#No
_Conflict_Justifies_the_Killing_of_a_Physician.
#Defend
_the_defenders_of_health.
#Doctors
_need_protection_not_persecution.
#Justice_for_Dr_Andualem_Dagnie

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94262
Create:
Last Update:

ፍትህ ! ፍትህ ! ፍትህ !

" ሀኪም ህይወት እያተረፈ ፣ህይወቱን መነጠቅ የለበትም! " - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ዶ/ር አንዷለም ዳኜ ከስራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ በጥይት ተደብድቦ በመገደሉ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ፍትህን በመጠየቅ ላይ ናቸው።

" ፍትህን እንሻለን ! " በሚል የፍትህ ጥያቄ ዘመቻ እየተካሄደ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ሐዘን በማስመልከት ፍትህ ጥያቄ በተማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቀረበበት የሀዘን ምሽት በጥበበ ግዮን ግቢ መካሄዱ ተገልጿል።

➡️ ለሃኪሞቻችን ጥበቃ ይደረግልን፤
➡️ አዳኙ ፣ አካሚው ሃኪም ለምን ተገደለ ፤
➡️ አትግደሉን፣
➡️ መድሃኒቱ ሃኪም ጥይት አይገባውም ወዘተ የሚሉ መፈክሮችና የፍትህ ጥያቄ አዘል ምልዕክቶች በስራ ባልደረቦቹ፣ በተማሪዎቹ እና በወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ቀርበዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው " አንድን ትልቅ ሃኪም ቀብሮ ገብቶ ዝም ማለት እንደ ዩኒቨርሲቲ ከብዶናል " ብሏል።

" የተገደለብን፣ የተነጠቅነው፣ በርካታ የሆስፒታላችን ደንበኞች ፣ ህሙማን እንዲያድናቸው በወረፋ ቀጠሮ ይዘው የሚጠብቁትን የህዝብ ተስፋ፤ የአገር አንጡራ ሃብት ፣ ኢትዮጵያ ሃገራችን ሰፊ ሃብት ያፈሰሰችበትን ወጣት ሰብ ስፔሻሊስት ሃኪም ነው፡፡ ፍትህ መጠየቃችንን እንቀጥላለን ! " ሲል አክሏል።

ሁሉም የፍትህ ጥያቄ ዘመቻውን እዲቀላቀል ጥሪ ቀርቧል።

ይኸው ከቀናት በኃላ እንኳን ዶክተር አንዷለም ዳኜን ስለገደሉ አካላት ምንም በይፋ የተነገረ ነገር የለም።

#JusticeforDrAndualemDagnie
#Healing
_Hands_Should_Never_Be_Silenced_by_Guns.
#Protect
_Physicians_Protect_Humanity.
#Protect
_Physicians_Protect_the_Right_to_Heal.
#No
_Physician_Should_be_killed_While_Saving_Others.
#Stop
_the_Violence_Against_Those_Who_Heal.
#Physicians
_Deserve_Safety_Not_Bullets.
#Stop
_Killing_the_Healers_of_Humanity.
#Protect
_the_Hands_That_Heal, #Not_the_Hands_that_Kill.
#No
_Conflict_Justifies_the_Killing_of_a_Physician.
#Defend
_the_defenders_of_health.
#Doctors
_need_protection_not_persecution.
#Justice_for_Dr_Andualem_Dagnie

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA













Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94262

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. Founder Pavel Durov says tech is meant to set you free The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." Crude oil prices edged higher after tumbling on Thursday, when U.S. West Texas intermediate slid back below $110 per barrel after topping as much as $130 a barrel in recent sessions. Still, gas prices at the pump rose to fresh highs.
from tw


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American