Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/92
Create:
Last Update:

የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/92

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities. "The argument from Telegram is, 'You should trust us because we tell you that we're trustworthy,'" Maréchal said. "It's really in the eye of the beholder whether that's something you want to buy into." He adds: "Telegram has become my primary news source."
from ua


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American